Wednesday 26 December 2018

የኢትዪ-ኤርትራ ስምምነት ‹‹የሰላም ፍላጎት›› ወይስ ‹‹የብቀላና የፖለቲካ ትርፍ ስሌት›› ?

ከ"አ/ገ"

እንደሚታወቀው ከ9 ወራት በፊት ጠ/ሚ አብይ አህመድ ወደ ስልጣን በመጡ ቅጽበት የአልጀርሱን ስምምነት ‹‹ያለ ምንም ቅደመ ሁኔታ›› ተቀብለናል በማለት ለኤርትራው መሪ ባስተላለፉት መልዕከት የተጀመረውን ሂደት እሰከ ቅርብ ግዜ ድረስ በከፊል ቅሬታና ይሆንታ ስመለከተው ቆይቼ ነበር፡፡ ሆኖም ግን ‹‹ጉድና ጅራት ከወደጭራው ነው›› እንደሚባለው የጠ/ሚ አብይን ጸረ-ተጋሩ ውቅረ ስብዕና ባረጋገጥኩኝ ግዜ በሰላም ስምምነት ሂደቱ ላይ የነበሩብኝን ቅሬታዎች በሙሉ ዘርግፌ ማቅረብ ወደድሁ፡፡ አሁን ላይ ግልጥ ሆኖ እንደሚታየኝ አብይ አህመድ የኢትዪ-ኤርትራን ስምምነት የፈለጉት ምክንያት የሁለቱ ሃገራት ህዝቦች ሰላም አሳስቧቸው እንዳልሆነ ይልቁንም ለራሳቸው የስልጣንና የፖለቲካ ትርፍ ፍጆታነት ለመጠቀም እንደነበር ፍንትው ብሎ የታየኝ ጉዳይ ሆኗል፡፡ ጠ/ሚሩ የህ.ወ.ሃ.ት ጥላቻና እና የትግራዋይ ፎቢያ በሽተኛ መሆናቸውን ካረጋገጥኩኝ በኋላ በቅንነት አልፌያቸው የነበሩ የሰላም ሂደቱ ትችቶቼን እንደሚከተለው አቀርባለው፡፡ 
የጦርነቱን መንስኤ የድንበር ግጭት አለመሆንን መጠቆም አለመቻላቸው፡፡
አስተዋይ አእምሮ ያለው ሰው ሁሉ በቀላሉ እንደሚገነዘበው ኤርትራ ኢትዪጵያን የወረረችው ባድመን ፈልጋ ሳይሆን ‹‹ጥገኛ›› የኢኮኖሚ  ‹‹ስሌቴ›› ተበጠሰብኝ በሚል የበቀል እርምጃ ለመውሰድ እንደነበር አይስተውም፡፡ ባድመ የግጭት መንስኤ እንዳልሆነች የሚከተሉትን ነጥቦች በአንክሮ በማጤን ብቻ መገንዘብ ይቻላል፡፡

a.   እ.ኢ.አ ከ 1983-90 ዓ.ም ድረስበባድመም ሆኖ በሌሎች የኢትዪ-ኤርትራ ድንበርን የተመለከተ የጎላ ችግር ሳይሰማ  ከርሞ፤ የብር ኖት ለውጥንና የኤርትራን የኢኮኖሚ ጥገኝነትን ማቋረጥ ተከትሎ የመጣ ክስተት መሆኑ፤
b.   ባድመ ያን ያህል ለግጭት የሚዳርግ የተፈጥሮ ሃብትም ሆነ ሌላ ጂኦፖለቲካዊ ፋይዳ የሌላት መሬት መሆኗ፤ በዛ ላይ የ ህ.ወ.ሃ.ት መራሹ የኢትዪጵያ መንግስት እንኳን ባድመን የምታክል ኩርማን መሬት ይቅርና መላዋን ኤርትራን ነጻ ሃገር ለማድረግ በተደረገው የትጥቅ ትግል አጋዥ ሆኖ ሲያበቃ ነጻ ሀገርነትዋ ከተረጋገጠ በኋላም እውቅና በመስጠት ከአለም ሃገሮች ሁሉ ቀዳሚ መሆኑ፡፡ ( ህ.ወ.ሃ.ት በዚህ አቋሙ ከግዛት አንድነት አቀንቃኞች ዘንድ የደረሰበትን ውግዘትና መብጠለጠል ልብ ይሏል፡፡)
c.    ኢሳያስ አፈወርቂ ‹‹ባድመ ሳይሰጠኝ ምንም አይነት ድርድር አላካሂድም!›› ብለው 18 አመት ተግትረው ቆይተው ምነው አሁን ‹‹ባድመን ውሰዱ›› ሲባሉ እምብዛም ግድ ያልሰጣቸው በርግጥም ድንበር ግጭቱ መሰረታዊ የቅራኔ መንስኤ እንዳልነበር በግልጥ አስረጂዎች ናቸው፡፡
በዚህ መሰረት አብይ አህመድ ለፖለቲካ ትርፋቸውና ለርካሽ ተወዳጅነታቸው ሲሉ ሳይጠቅሱት ያለፉት ነባራዊ ሃቅ የጦርነቱ መነሻ ድንበር አለመሆኑ ነበር፡፡ ጠ/ሚሩ እውነተኝነት ቢኖራቸው ኖሮ ቢያንስ የግጭቱ መንስኤ የእብሪተኛው የኤርትራ መንግስት ጥገኛ የኢኮኖሚ ስሌት መበጣጠስ መሆኑን የእርቅ ሂደቱን በማይጎዳ መልኩ ለዘብ ባለ የዲፕሎማሲያዊ ቋንቋ መጠቆም ነበረባቸው፡፡ ይህንን ማድረግ ያልፈለጉት የኤርትራው መሪም ሆነ ባመራር ላይ ያለው ህ.ግ.ደ.ፍ የ ህ.ወ.ሃ.ት ደመኛ ጠላት መሆኑን አበጥረው ስለሚያውቁ እርሳቸውም ( አብይ አህመድ) የነበራቸውን ‹‹ቂም›› የሚበቀሉበት ጥሩ እድል አድረገው በሚገባ ሊጠቀሙበት ስላሰቡ ነው፡፡
2.  የአልጀርሱ ስምምነት ችግር የነበረበት መሆኑን አለመጠቅሰ
የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ በኢትዪጵያ መንግስት ተከራካሪ ወገኖች ንዝህላልነት ምክንያት አንድም ቀን ኤርትራን ማዕከል ባደረገ አስተዳደር ስር ተዳድራ የማታውቀውን ባድመን ለኤርትራ ሲሰጥ ስህተት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በተጨማሪም የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ የኢሮብን ህዝብ የሁለት ሃገር ሰዎች የሚያደርግ፣ አንዳንድ ቤቶችን ለሁለት የሚሰነጥቅ እና ኢትዪጵያ ያልጠየቀቻቸውን አንዳንድ የኤርትራ መንደሮች ወዲህ ማዶ ያጠቃለለ እንደነበር እየተገለጸ ይገኛል፡፡ ለዚህም ነበር የቀድሞ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ በነዚህ ጉዳች ላይ‹‹ የሰጥቶ መቀበል ውይይት›› ይደረግ በሚል ስልጡንና ለዘላቂ ሰላም የሚረዳ አማራጭ አቅርበው የነበረው፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ አብይ አህመድ የሰጡት ‹‹አሰብን ስንሰጥ ውይይት አላደረግንም›› የሚለው መልስ ፍጹም አላዋቂነታቸውን ወይም ለበቀል እርምጃ መቻኮላቸውን የሚያሳብቅባቸው ነበር፡፡ ሲጀምር የአሰብና የባድመ ጉዳይን የሚያመሳስለው ምንም አይነት ሁኔታ የለም፡፡ አሰብ የሄደችው ለፍትሃዊ ነጻነት ተዋግተው ድል ባደረጉ ታጋዮች ጉልበት አንጂ በውይይት አልነበረም፡፡አብይ አህመድ ‹‹ደርግን›› ወክለው እስካልተናገሩ ድረስ ደርግ አንጂ ኢ.ሃ.ዲ.ግ አሰብ አትሄድም ብሎ አንድም ሰው ወደ ጦርነት አላሰማራም፤ ይልቁንም ደግፎ ተዋጋላቸው እንጂ አልተዋጋቸውም፡፡ ስለሆነም የ ደ.ር.ግ እና የግዛት አንድነት አቀንቃኝ እንጂ ኢ.ህ.አ.ዲ.ግ አሰብን በተመለከተ ውይይት ሊያደርግ አይችልም፡፡ አብይ አህመድ ይህን ሲሉ ምን ማለታቸው እንደሆነ ግልጽ አይደለም፡፡በተጨማሪም አሰብ ኤርትራ ተብሎ የሚጠራ ግዛት አካል እንደነበረች አንጂ በተቃራኒው የሚያመላክት አንድም መረጃ አልነበረም፡፡ በተጨማሪ የአሰብ ከተማ ከኢትዪጵያ አዋሳኝ ከቶሞች ጋር የሚያስተሳስራት ምንም የ ሰጥቶ መቀበል ድርድር የሚነሳበት ምክንያት የለም፡፡ ስለዚህም ነው አብይ አህመድ የኢትየ-ኤርትራን ድንበር ጉዳይ ለእኩይ የ‹‹ብቀላ›› ፍጆታ እንጂ ለዘላቂ ሰላም አልፈልጉትም የምለው፡፡  
3.  በጦርነቱ የሃገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር ለወደቁ ጀግኖች ክብር አለማሳየታቸው
በጣም በሚያሳፍር ሁኔታ አብይ አህመድ አስመራ ሄደው ያደረጉት ‹‹ሚሳኤል›› ሳይሆን ‹‹ ፍቅር›› ያሸንፋል አይነት የአማተር ፈላስፋ ንግግር በጦርነቱ የሃገር ሉዓላዊነትን ላለማስደፈር ውድ ህይወታቸውንና አካላቸውን መስዋዕት ያደረጉ ኢትያጵያውንን ሞራል የሚጎዳ ለርካሽ ተወዳጅነት ብቻ የተነገረ ትርጉም አልባ ዲስኩር ነበር፡፡ ከላይ ለማሳየት እንደሞከርኩት ይህ ጦርነት በኢኮኖሚ ጥገኝነት መበጠስ ዋና ምክንያትነት ግን ደግሞ በድንበር ይገባኛል ‹‹ሰበብ›› የተደረገ ዞሮ ዞሮ የሃገርን ሉዓላዊነት የደፈረን ወራሪ ለመመከት የተደረገ ፍትሃዊ ጦርነት ነበር፡፡ ለዚህ ጦርነት መላው የኢትዪጵያ ህዝቦች ከዳር እስከ ዳር ተንቀሳቅሰው ዋጋ ከፍለውበታል፡፡ በየትም ሃገር ከጦርነት በኋላ ባለ የእርቅና የሰላም ሂደት እንደሚደረገው ተገቢውን ክብር ለጦርነቱ ሰማዕታትና ለቀሩት የሰራዊት አባላት ሊገለጽላቸው ይገባ ነበር፡፡ ይህ አልተደረገም፤ ምክንያቱም የተፈለገው ርካሽ የግል ተወዳጅነትን ማትረፍ እንጂ በመርህና በቅንነት ላይ የተመሰረተ ዘላቂ ሰላምን ታሳቢ ያደረገ ስላልነበር ይመስለኛል፡፡
4.  የ ‹‹ህዝብ ለህዝብ ውይይት/ምክክር ይደረግ›› ሲባል የሰጡት የስላቅ/የሽሙጥ ምላሽ
አብይ አህመድ በአሜሪካው ጉብኝታቸው ከትግራይ ተወላጆች ለቀረበላቸው ፣፣ድንበርተኛ በሆኑ የኢትዪጵያና ኤርትራ ህዝቦች መካከል ምክክርና ውይይት ያስፈልጋል›› ለሚል አስተያት የሰጡት መልስ ይህ የ ‹‹ የፖለቲካ ነጋዴዎች›› ጥያቄ ነው የሚል ተራና  ጠብ ጫሪ መልስ ነበር፡፡ መቼም ቢሆን አንድ አይነት በሆኑ ግን ደግሞ በሁለት ሃገር በሚኖሩ ህዝቦች ዘንድ የድንበር ውዝግብ ሲኖር የህዝብ ለህዝብ ውይይት ይደረግ መባሉ ጥቅም እንጂ ጉዳት የለውም፡፡ ለ 18 አመታት የተቆየበትም ዋናው ምክንያት ይህው ተፈልጎ እንጂ ውሳኔውን ላለመቀበል እንዳልሆነ የቀድሞ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ በተደጋጋሚ ሲያስረዱ ነበር፡፡ አሁን ይህ ህዝቦቹንም የማስተራረቅ ስራ ይታሰብበት ብሎ መጠየቅ የፖለቲካ ነጋዴነት የሚያሰኝ ምንም ነገር የለበትም፡፡ ይልቁንም ጠ/ሚሩ ጉዳዪን በዘላቂነት ለመፍታት ሳይሆን ህ.ወ.ሃ.ትንና የትግራይን ህዝብ ለማክሰም ተቀባብሎ የጠበቃቸውን ኳስ ጠልዘው የበቀል ግብ ለማስቆጠር ብቻ ያለሙ የቂም ሰው መሆናቸውን ፍንትው አደርጎ የሚያሳይ ነው፡፡ ባካባቢው ያሉ ህዝቦች ድንበራችንን እንኳን እኛ ከብቶቻችን ሳይቀር ያውቁታል፤ ጉዳዪ እኛን በማወያየት የተሻለ እልባት  ያገኛል እያሉ ባሉበት ሆኔታ የ ጠ/ሚሩ መልስ ለጉዳዪ ባለቤት ህዝብ ያለቸውን ንቀትና ለበቀል እርምጃ የነበራቸውን መቻኮል ያጋልጣል፡፡
5.  ‹‹ያልተቀደሰው ጋብቻ››

አብይ አህመድ ከአምባገነኑ ኢሳያስ ጋር ያደረጉት የ ‹‹ፖለቲካ ግልሙትና›› አለም በታሪኳ አይታው የማታውቅ ይመስለኛል፡፡ በሁሉም መስክ እየተዳከመች ያለችውንና ህዝቦችዋም በመላው አለም እንደ አሸዋ የተበተኑባትን ሃገረ ኤርትራ የሚመሩት ኢሳያስ አፈወርቂ ስላላቸው አምባገነናዊ ባህርይ ለማስረዳት ብዙ ቃላት ማባከን አያስፈልገኝም፡፡ በየአጋረቱ የስደተኞች ማጎርያ በሰቆቃ ውስጥ ያሉትን ዜጎቻቸውንና ለ መሪያቸው ያለውን ጥላቻ ለመረዳት ብዙም አስቸጋሪ አይደለም፡፡ በአሁኑ ሰዓት አብዛኛው የኤርትራ ህዝብ አቶ ኢሳያስ እንዲወገዱለት እንጂ እንዲመሩት የሚፈልግ አይደለም፡፡ በቅርቡ የተባበሩት መንስታት የስደተኞች ኮሚሽን ባወጣው መረጃ መሰረት ድንበሩ ከተከፈተ ግዜ አንስቶ ባለፉት 6 ወራት 27000 ኤርትራውያን ወደ ትግራይ ገብተው የስደተኝነት ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ ጦርነት፣ ረሃብ ወይም የተፈጥሮ አደጋ ሳያጋጥም ያለማቋረጥ ህዝቦችዋ ብዙም ወዳልበለጸገችው ትግራይ/ኢትዪጵያ የሚጎርፍባት ሃገር መሪ ‹‹ጥሩ መሪ ናቸው›› የሚያሰኝ አንዳች መከራከርያ ሊቀርብበት አይችልም፡፡ እንግዲህ አብይ አህመድ ይህን ሰው በቀይ ምንጣፍና በቀለበት ማጥለቅ ስነ ስርዓት እንግድነት ሲቀበሉት ‹‹ወያኔን›› የሚጠላ ሁሉ ሰይጣንም ቢሆንም ወዳጄ ነው እያሉን እንጂ ሌላ ምንም ሊሆን አይችልም፡፡ በተመሳሳይ መልክ የኤርትራን መሪዎች የጦርነቱ ዋና ጠበኞቹ ከሆኑት የህ.ወ.ሃ.ትና የትግራይ ክልል አመራሮች ጋር ለማቀራረብና ይቅር ለማባባል ከመሞከር ይልቅ ምንም ቅራኔ ካልነበረባቸው የአማራ ክልል መሪዎች ጋር መሞዳሞዳቸው ጠ.ሚው ይህን የኢትዪ-ኤርትረ ጉዳይ ለእውነተኛና ዘላቂ ለሆነ የሁለቱ አገሮች ሰላም ሳይሆን ለብቀላ እርምጃ፤ ‹‹ጠላቴ›› ነው ያሉትን ህ.ወ.ሃ.ትንና ህዝባዊ መሰረቱን ትግራይን ለማዳከም ያደረጉት ነው የምልበትን አመክንዪ ያጸናልኛል፡፡በጣም አሳፋሪው ግን ‹‹ወያኔ›› የሰራቸውን ግድቦችና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ‹‹ወያኔ›› ጠላትና ቂመኛው አቶ ኢሳያስ ጋር ሆነው መመረቃቸው ነው፡፡ አንድ ቀን ለዚህ አሳፋሪ ውርደተ ስብዕና  በቴሌቭዥ ን የተሰራ ዶክመንተሪ እንደምናይ ተስፋ አደርጋለው፡፡

6.  የባድመ ሰላም ለ ‹‹ሳውዲና ለዱባይ›› ምናቸው ነው?

የኢትዪ-ኤርትራ ሰላም እምብዛም ከማይመለከታቸው የሳውዲና የአረብ ሃገራት ጋር የሚደረገው ምንነቱ የማይታወቅ ስምምነትና ‹‹ሽር ጉድ›› በርግጥ ለኢትዪጵያና ኤርትራ የድንበር ውዝግብ እልባት የመስጠት ፍላጎት ብቻ እንዳልሆነ ግልጽ ነው፡፡ ሳውዲ በ ኢትዪ-ኤርትራ ሰላም ምንም አይነት ቀጥተኛ ሃገራዊ ጥቅም የላትም፡፡ ይልቁንም ከሰላም ስምምነቱ በስተጀርባ ያለን ሌላ የፖለቲካ ትርፍ ስሌት እንዳለት ያመላክታል፡፡ ኢሳያስና አብይ ሳውዲ ድረስ አስጠርቶ ወርቅ ባንገታቸው የሚያስጠልቅ እርምጃ ከሰላም ስምምነቱ ጥድፊያ ጀርባ እየታቀደ ያለን ሌላ ከባድመ ውጪ ያለን ጂኦፖለቲካዊ ጥቅም ያመላክታል እንጂ ሳውዲ በኢትዪ-ኤርትራ ሰላም ‹‹ጮቤ ረገጠች›› የሚያሰኝ አንዳች አሳማኝ አመክንዪ የለም፡፡ ከወራት በፊት በጠላትነት ተፋጥው የነበሩ ወታደሮችን በማጣመር የጋራ ህብረትና የ ባህር ሃይል በቀይ ባህር ላይ የመዘርጋት ምክረ ሃሳብ በየመን ለሚካሄደው የ ቅጥር ጦርነት ለማዘጋጀት የሚደረግ መቻኮል እንጂ ወዲህ ማዶ ላለው የጉዳዪ ባለቤት የኢትዪ-ኤርትራ ድነበርተኛ ህዝብ ሊሆን ፈጽሞ አይችልም፡፡
7.  የ ህ.ወ.ሃ.ት ስህተት
በኔ እምነት የኢትዪ-ኤርትራ ጦርነት መካሄድ ያልነበረበት ‹‹ፕሪቨንተብል›› ነበር፡፡ በወቅቱ እጅግ አርቆ አስተዋይ መሪያችን መለስ ዜናዊ ጦርነቱ መካሄድ የለበትም የሚል አቋም እንደነራቸው ይታወቃል፤ ሆኖም ግን በግዜው በነበረው የቡድን አመራር ‹‹ኮሌክቲቭ ሊደርሽፕ›› መርህ መሰረት ባንላጫ ድምጽ ተወስኖ ወደ ጦርነት እንደተገባ ይታወቃል፡፡ ይህው ጦርነት ባመጣው ጦስ የህ.ወ.ሃ.ት/ኢ.ህ.አ.ዲ.ግ  ‹‹ኮሌክቲቭ ሊደርሽፕ›› መርህ ወደ አቶ መለስ ብቸኛና ጠቅላይ መሪነት መለወጡም ይታወሳል፡፡ ይህ መሆኖ ላልቀረ በወቅቱ አቶ መለስ የጠ/ሚ ስልጣናቸውን ተጠቅመው ሃገራችን ወደ ጦርነት እንዳትገባ ቢያደርጉ ኖሮ በተሻለ ነበር፡፡ የኢትዪ- ኤርትራ ጦርነት በሃገራችን ልማትና ፖለቲካዊ አስተዳደር ውስጥ አፍራሽ ተጽዕኖ ያሳረፈ፤ ኤርትራንና ኤርትራውያንንም በባሰ መልኩ የጎዳ የክፍለ ዘመናችን አሳዛኝ ታሪካዊ ክስተት ሆኖ ይዘከራል፡፡
ማጠቃለያ
‹‹የፈሰሰ ውሃ አይታፈስም›› አንዲሉ ጦርነቱ ያደረሰውን ጉዳት ሁሉ አድረሶ አልፎኣል፡፡ ወደ ኋላ ተመልሰን ማድረግ የምንችለው ምንም ነገር ባይኖርም ቀጣይ ጉዳቶችን ለማስቀረት ግን በቅንነት መስራት ያስፈልጋል፡፡ እንዳለመታደል ሆኖ ግን አሁንም የጦርነቱ ዋነኛ መንስኤና ተንኳሽ አቶ ኢሳያስ እና በ ህ.ወ.ሃ.ት/ ትግራይ ጥላቻ የተሞሉት አብይ አህመድ ጉዳዪን እንደገና ችግሮችን በሚፈታ ሳይሆን በሚያባብስና በሚያወሳሰብ ግላዊና ፖለቲካዊ የትርፍ ስሌት ስር የወደቀ ግዳይ አድርገውታል፡፡ እንግዲህ ባንድ ወቅት ብዙም ሳንመርምር በቅንነት የተቀበልነው የኢትዪ-ኤርትራ የጥድፊያ የሰላም ስምምነት የትግበራ ሩጫ አሁን ላይ የአብይ ‹‹ፈሪሃ›› ህ.ወ.ሃ.ት እና ‹‹ትግራይ ፎቢክ›› ተክለ ስብዕና ፍንትው ብሎ ሲታየን እርምጃውን በሰላ ግምገማ ስንመለከት የሚከሰትልን እውነታ ከላይ የተተነተነውን ይመስላል፡፡ ኢሳያስ ለባድመ ሲሉ አልተዋጉም ይልቁንም እንዲቋቋም የረዳሁት ‹‹ወያኔ›› እንደ ‹‹ጭሎ›› ‹‹ያልኩትን አልሰማኝም›› በሚል ‹‹የተንቄያለው አሳያለው›› ብሽቀት የከፈቱት የ‹‹ሰበብ›› ውጊያ እንደነበር፤ አብይ አህመድም ‹‹ወያኔ››ን የሚያዳክምልኝ ማንኛውም የተቀባበለ ኳስ ሁሉ እየጠልዝኩ የብቀላ ጎል ማስቆጠሬን እቀጥላለው በማለት የሄዱበት መንገድ መሆኑን በተሻለ ግልፅነጽ ለመረዳት ይቻላል፡፡ ይህን ሁሉ ክፉ ልብ የተመለከተ ‹‹ቅን ፈራጅ አምላክ›› የሁለቱን መሪዎች እኩይ ‹‹ሞቲቭ›› ከግቡ እንዳይደርስ አድርጎ መካሄድ ባልነበረበት ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን መቃቃር ያሽርልን ዘንድ ምኞትና ጸሎቴ ነው፡፡

____________________________

አ ፖ (AP) ተጨማሪ :
የ ኤርትራና የኢትዮጵያ ጦርነት አንድንጻ በማድረግ ተጠያቂው  ኢሳያስ አፈወርቂና ሻዕብያ ናቸው ::  መልለ ዜናዊ ጦርነቱ አንዲ ጀመር የድርሻዉን አድርጎአል :: መለስ ዜናዊ ኤርትራ ለጦርነት እየተዘጋጀች መሆኖአን አያወቀ የኢትዮጵያ ሰራዊት አንዲ ዘጋጅ አላደርገም:: አንዲያዉም የወያኔ ሰራዊት በየምክንያቱ  አንዲበተን ነው የተደረገው :: ህወሓት የኢትዮጵያን ላእላዉነት  ተከለካለች  እንጂ ጦርነቱ አንድጀመር አትፈልግም ነበር :;"ኤርትራ" ጦርነቱ እንዲነሳና  በአስከፊ   ሁኔታ እንዲ ጨረስ  አድርጋለች :; 

Thursday 20 December 2018

The Case of Mekelle International Airport


See the source image 
ኣሉላ ኣባ ነጋ ዓለም ለኸ መዕረፍ አየርፕላን (Alula Aba Nega International Airport, Mekelle, Tigray
 North Ethiopia) 

The capital city of Tigray Regional State has an airport, which carries the name of Alula Aba Nega, one of the greatest generals and political leaders Africa ever had. Alula Aba Nega led wars against Italian , Ottoman Turks and Egypt's invasion, which ended up in the victory of Ethiopia. He served his country under Emperor Yohaness.

The Alula Aba Nega InternationalAirport was opened to public  in the mid nineties. Mekelle had a small air port duing the regimes of Haile Selassie and Colonel Mengistu Haile Mariam. However, the current airport was meant to facilitate international flights from major cities in the world directly to Mekelle as a transit to other cities in Ethiopia. In the last 20 years or so since the opening of the MEKELLE INTERNATIONAL AIRPORT, not a single flight from the major cities of the world (London, Frankfurt, Paris, Washington etc) has been enabled.

We have been wonndering why this did not happen in the last 28 years of EPRDF rule. The folks in Tigray think that TPLF has forgotten Tigray after Meles Zenawi entered Addis Ababa, Ethiopia's capital. This seems to be true as there are few insignificant development projects in Tigray, supported by the federal government in Addis Ababa. Addis Ababa has been using 70% of the financial resources Ethiopia has. The people of Tigray do support the development of Addis Ababa to be a modern monopol. However, this should have been harmonised with developments in the regional capital cities. Addis Ababa should not be as large as Paris. It could be as small as Geneva and be still the diplomatic capital of the world. The point is the attitude of the policy makers in Ethiopia has been counter productive and tribal. The Haile Selassie Regime developed Addis Ababa and surroundings. It actively opposed any development of the provinces. The Military Regime showed little change as it was as chauvinistic as the regimes before them. TPLF-EPRDF lost the balance between the center and the peripheries. TPLF-EPRDF, a stalinist group, was forcing the industrialisation of Ethiopia at gunpoint. It succeded in creating a robust base for a meaningful economic development (electrification and industrialisation). Thanks to TPLF-EPRDF, Ethiopia might be able to jumpstart the economic developments it has been yearning for since 19th century. Kings and war lords of 18th century Ethiopia were corresponding with European powers requesting them to invest in Ethiopia. 

The Mekelle International Airport should have been supported by TPLF-EPRDF to serve internationl flights as it could have brought enormous economic benefits to Tigray Regional State. The city of Mekelle is  closer to European and Asian destinations, which means shorter travel time, less fuel and less expenses for travellers. Transits via Mekelle could be made for flights from London, Paris, Frankfurt etc. As flight costs will be much less, there could be a high flow of passengers. This would not affect the number of flights to Addis Ababa, the country's capital. will travel more enjoyable and will save passengers the stress they have to gro through by using Ethiopia's capital as a transit to destination to any part of this unfortunate country.

Mekelle could have more hotels, restaurants and other leisure centres areas to make visitors have  more enjoyable time. Mekelle has poor infratsturcture: roads are narrow, the hotel industry lacks the verybasic things one would expect to find, water and electricity supplies interrupt.

The National Government in Tigray should make The Mekelle International Airport more functional. There should be direct flights to Mekelle from any major cities in the world. It is also a disadvantage to the economy of Tigray that only Ethiopian Airlines is flying to Mekelle. We should involve other airlines like Luththansa, British Airways, Emirates to fly to Mekelle (and Axum). Tigray State has many archeological and ancient historical sites. In fact Tigray is what Ethiopia used to be in the anceint times. It is miniature Ethiopia culturally and historically.

 Making Mekelle International Airport operational is important for emergency flights to provide the people of Tigray with the necessary assistance when help is needed. If Ethiopia is going to digress to civil war, then the Mekelle International Airport will be very instrumental to save lives. Ethiopia has become a rogue state. The people of Tigray are discriminated and harrassed in Addis Ababa and other towns in Ethiopia. Tigrayans landing at Addis Ababa airport from foreign countries are finding it stressing to face anti-Tigray hostesses and other workers at the airport.  The National Council and Government of Tigray should make it one of it's priorities to make Mekelle International Airport operational. Some international air carriers could be ready to start their services if Tigray Regional State could provide licences to fly over Tigray's skies.

We believe the people of Tigray should direct their energy to develop their economy. Tigray has never benefited from any economic developments in Ethiopia. The Amhara tribalists in fact have been blocking investments to Tigray. The electrification and industrisation of Tigray should have taken place some 20 years ago after TPLF-EPRDF overthrew the military regime. The current political situation in Ethiopia is labile and could develop into civil war. The Amhara tribal goup wants to contol  the political power a la  Menelik. Menelik tried to develop Addis ababa and surroundings. Menelik saw Tigray, Somali, Southe Ethiopia, Afar as enemies that have to be kept underdeveloped. Haile Selassie and The Military Regime after him had the same policy. The people of Tigray should resist any Amhara domination of Ethiopia.

Internationalising Tigray's economy is necessary and foreign government wanting to invest in Tigray should be supported. We should invite foreign investors to come to Tigray. One easy way to do this is to enable direct flights to Mekelle (and Axum) from all major international cities. A private air carrier could be established to carry out international flights to Mekelle. Tigrayans living abroad should not fly to Addis Ababa to reach Mekelle or other cities in Tigray.Tourists should be able to fly to Mekelle or Aksum directly from international major cities. Direct international flights to Mekelle should be possible.


የጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አሕመድ መንግስት እና የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት፤ ፀረ -ትግራይ ህዝብ መሆናቸውን ያረጋገጠ አዋጅ አፀደቁ

ከህዳሴ ኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ህዝቦች ከእናውቅልሀለን፣ እኛ ላንተ የሚጠቅም ጠንቅቀን እናውቃለን፣ አንተ አታውቅም አርፈህ ተቀመጥ ከሚሉ ገዢዎች ከተላቀቀ ድፍን 27 ዓመታት አልፈዋል፡፡ የኢህአዴግ መንግስት ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ህዝብን ባሳተፈና ህዝብን አስተያየት እየሰጠበት በርካታ ህጎች ሲወጡ የነበሩ ሲሆን በልማቱ ዙርያም ካለ ህዝብ ተሳትፎ አንድ እርምጃ መራመድ አይቻልም በሚል እምነት የህዝቡ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት እያረጋገጠ መጥቷል፡፡ 

ባለፉት 27 የልማት እና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ዓመታት፣ በሚደረገው የህዝብ ተሳትፎ ላይ የህዝብ ተቃውሞ ባጋጠማቸው ጉዳዮች ላይ አንድም ህግ እንደ ህግ ፀድቆ አያውቅም፡፡ ለህዝብ የሚጠቅም መሆኑ በኢህአዴግ ከፍተኛ እምነት የተጣለበት ጉዳይ ቢሆንም የህዝብ ድጋፍ ከሌለው ቀርቦ እንደ ህግ ሊፀድቅ ቀርቶ ወደ አፅዳቂው የመንግስት ኣካል /ወደ ተወካዮች ምክርቤት/ አይቀርብም፡፡ አንድን ህዝባዊ ወገንተኝነት የተላበሰ ሀይል ስለ ህዝብ መስዋእት ለመክፈል ቆርጦ የወጣ ድርጅት ህዝባዊ ዓላማው ህዝብን በማሳመን እንጂ በማስገደድ አይፈፅምም፡፡ ይህ ሲባል ባለፉት 27 ዓመታት የሚወጡ ህጎች እና የሚተገበሩ የልማት አጀንዳዎች ያለ አንዳች ተቃውሞ ይፈፀሙ ነበር ማለት አይደለም፡፡ ለህዝብ ሲቀርቡ ተቃውሞም ድጋፍም ድምፀ ተአቅቦም ነበሩ፡፡ ነገርግን ተቃውሞም ድምፀ ተአቅቦም ቢኖርም ህዝብ እንደ ህዝብ፣ ክልል እንደ ክልል ተቃውሞ የነበራቸው አንድም ህግ አልፀደቀም፡፡ ሁሉም የሚፀድቁት በአብላጫ ቢሆንም የአናሳ ህዝብ ድምፅ ያላገኙ ከሆኑ አይተገበሩም አይፀድቁም ነበር፡፡ ካጋጠመ በይደር በመታለፍ ሰፊ የማግባብያና የግንዛቤ ስራ ነበር የሚሰራው፡፡ እንዲህ አይነት አካሄድ በመሄድ ነበር ያለፉት 27 ዓመታት የሰላም፣ የመረጋጋት እና የልማት ዓመታት ሆነው ያለፉት፡፡

የኢህአዴግ የትግል ተሞክሮ የሚያሳየው አንድን የሚያማልል እና ህዝብን እንደህዝብ የሚጠቅም መሆኑ የሚታወቅ ተግባር ህዝብ ካልደገፈው ለህዝብ ተብሎ በፍፁም አይተገበርም፡፡ ለመተግበር የተንቀሳቀሰ አመራር በድርጅቱ ከፍተኛ ቅጣት ይወሰድበት ነበር፡፡ ምክንያቱ ያ ተግባር በህዝብ ላይ ችግር ስለሚፈጥር ኣይደለም፤ ተግባሩ በህዝብ ላይ ከፍተኛ ጥቅም እንዳለው ይታወቃል፡፡ ነገር ግን ዋናው ምክንያቱ ህዝቡ ካላመነበት በምንም ተአምር መተግበር የሌለበት አንዱ የድርጅቱ እሴት በመሆኑ እንጂ፡፡ በልማት ተሞክሮ መሰረት በአንድ ቀበሌ የሚኖር ህዝብ ሳይቀበለው ቀርቶ በሌላ ቀበሌ የሚኖር ህዝብ የተቀበለው የልማት ስራ ሲኖር፤ የተቀበለው ህዝብ ወደ ትግበራ ሲገባ ያልተቀበለው ህዝብ ግን ወደ ትግበራ አይገባም፣ ባመነበት አሰራር ይቀጥላል፡፡ ያ ያልተቀበለው ቀበሌ በሌሎች ቀበሌዎች በመተግበራቸው ለውጥ አምጥተው ሲያይ ወድያውኑ በራሱ ጊዜ እንዲተገብር ጥያቄ ያቀርባል፡፡ በዚህ ጊዜ የሚፈለገው ለውጥ ያመጣል፡፡ በግድ ተግብር ካልነው ግን በቀን የሰራው በለሊት ያፈርሰዋል፣ በመንግስቱ ላይም ቅሬታ ይይዛል፡፡

ኢህአዴግ ይህን ትክክለኛ እሴት በመያዙ ከፍተኛ መስዋእትነት የከፈለ ቢሆንም፣ አሁን ለደረስንበት ዕድገት የራሱ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ነበረው፡፡ ይህ እሴት እየተሸረሸረ ሲመጣም በህዝቦች ላይ ቅሬታ እየተፈጠረ መጥቷል፡፡ ለዚህ የአሁኑ ውድቀትም የበኩሉ አስተዋፅኦ አድርጓል፡፡ የሚገርመው ነገር ግን ይህን እሴት እስካሁን ድረስ ይጣስ የነበረው በአመራር እና እንደ ግል ሲሆን አሁን ግን ይህ እሴት እንደ ድርጅት ሲጣስ ማየት ምንኛ ኢህአዴግ ከመርሆዎቹ እና እሴቶቹ ርቆ መሄዱ፣ በዝቅጠት ጎዳና መጓዙ ያሳያል፡፡
በአሁኑ ወቅት ኢህአዴግ እንደ ድርጅት እና እነደ ኮር አመራር የህገመንግስታችን ጠበቃ መሆኑ ያበቃለት እና እንደ ድርጅት ህገመንግስቱን የመጣስ እና የማፍረስ ጉዞ የተያያዘው መሆኑ ያሳያል፡፡ የዚህ እንደ ማረጋገጫነት ማቅረብ የፈለኩት ዛሬ (ታሕሳስ 10፣ 2011 ዓ.ም.) የፀደቀው የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሸን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ አንዱ ማሳያ ነው፡፡

ይህ አዋጅ ኢ-ሕገ-መንግስታዊ ስለመሆኑና በተለይ በትግራይ ክልል ህዝብ በስፋት ቅሬታውን ሲያቀርብ እና ሲጠይቅ ሰንብቷል፡፡ በመገናኛ ብዙሀንም ሲሰራጭ ሰንብቷል፡፡ የትግራይ ህዝብ ይህን አስመልክቶ ያለውን ስጋት በሰላማዊ ሰልፍና በተለያዩ ሚድያዎች ግልፅ ሲያደርግ ወይም ሲያቀርብ፣ መንግስት ይህን ቅሬታ ወይም ስጋቱን ተመልክቶ ሰምቶ እንዲቀርፍለት እና እንዲያስወግድለት በማሰብ ነው፡፡ የትግራይ ህዝብ ይህን ቅሬታ ማቅረቡ የታገለለትንና ከፍተኛ መስዋእት የከፈለለትን ህገመንግስት እንዳይጣስ ብሎም አገራችን ወዳልተፈለገ ችግር እንዳትገባ ካለው ስጋት ነው፡፡
ነገር ግን መንግስት ይህን የትግራይ ህዝብ ጥያቄ እንደ የህዝብ ጥያቄ ወስዶ መልስ ከመስጠት እና ግልፅ ከማድረግ ይልቅ በማናለብኝነት ስሜት በትእቢት በመወጠር የህዝቡን ድምፅ ወደ ጎን በመተው ህጉ በድምፀ ብልጫ እንዲፀድቅ አድርጓል፡፡

ህገመንግስታችን በደነገገው መሰረት ዴሞክራሲ ሲባል በስመ ቁጥር ብልጫ ይወሰን አይደለም የሚለው፣ እንደዛም እየተደረገ አልመጣም፡፡ ህገመንግሳታችን የሚለው የሁሉም ህዝቦች ድምፅ እኩል ይደመጣል፣ የሁሉም ህዝቦች መብት እኩል ይከበራል፡፡ አንድን ህዝብ ቁጥሩ በአስር ሚልዮን የሚቆጠር ይሁን በአስር ሺ የሚቆጠር ህዝብ እኩል መብት አለው፡፡

የትግራይ ህዝብ ለዚህ ህገመንግስት መከበር የከፈለው ዋጋ በቁጥሩ ልክ ሳይሆን ከዛበላይ ነው፡፡ ነገር ግን አሁን በቁጥርህ አናሳ ነህ ተብሎ የማይፈልገው እና በህልውናው ከፍተኛ ስጋት የጣለበትን ኣዋጅ መፅደቁ ኢ-ህገመንግስታዊ ነው፡፡ አሁን እያየነው ያለው አካሄድ በፀረህዝቦች ህዝበኝነት አካሄድ የአንድን ህዝብ መብትና ፍላጎት በቁጥር ብዛት መጣስ ነው፡፡ ይህ ደግሞ አደገኛ አካሄድ እና አገራችን ከጀመረችው የህዳሴ ጉዞ በማውጣት ወደ ድቅድቅ ጨለማ የሚወስድ መንገድ ማስገባት ነው፡፡ 

የዶ/ር አብይ አሕመድ መንግስት የትግራይን ህዝብ ስጋት ያስገባ ህግ እንዲፀድቅ ማድረጋቸው ለምን አስፈለገ ? እውነት ጠ/ሚ ለትግራይ ህዝብ ሰላም እና መረጋጋት በማሰባቸው ነው ? የትግራይ ህዝብ ከጫፍ እስከ ጫፍ በነቂስ ወጥቶ ጥያቄውን በሰላማዊ ሰልፍ መልክ ጠይቆ እያለ ጠ/ሚ ዶ/ር አብዪ ይህን ችላ ማለታቸው ህዝብ አያውቅም፣ ለህዝብ የሚጠቅም እኔ ነኝ የማውቀው ማለታቸው ነው?

የፈለገው ምክንያት ይሰጠው ህዝባዊነት አያስብልም፣ ህዝባዊነት ለህዝብ የሚጠቅም ማሰብ እና መፈፀም ብቻ አይደለም ኣሳምኖ መስራትም ይጠይቃል፡፡ ቢያንስ ህዝቡን ከማሳመን እና ከማግባባት በፊት በማን አለብኝነት ስሜት፣ ህጉ ህዝብን እንደ ህዝብ እየተቃወመው በፓርላማ ማፅደቅ ፀረ ህዝብነት ነው፡፡ የአንድን ህዝብ መብት መርገጥ፣ የአንድን ህዝብ ጥያቄ ምላሽ መንፈግ ማለት የማንም ህዝብ መብት ኣያከብርም ማለት ነው፡፡
የትግራይ ህዝብ በፀደቀው ህግ ተቃውሞ ያነሳው ይህ ህግ የትግራይን ህዝብ ጥቅም ብቻ የሚነካ የሌላው ህዝብ ጥቅም ያማይነካ በመሆኑ ኣይደለም፡፡ የአንድን ህዝብ መብት የሚነካ ከሆነ የማንም ህዝብ መብት ማረጋገጥ ኣይችልም እና፡፡ ይህ ጥያቄ ለፌደራል ስርኣታችን አደጋ አለው ነው የተባለው፡፡ ለህገመንግስታችን አደጋ አለው ነው የተባለው፡፡ ይህ ደግሞ የትግራይ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ማንሳት ያለበት ጥያቄ ነው፡፡ ዶ/ር አብይ እያደረጉት ያለ ነገር የልጆች እቃ እቃ ጨዋታ፣ የእልህ ጨዋታ ነው፡፡ አገር በዚህ አይመራም፡፡ አገር በጥቂት ቡድን ፍላጎት ብቻ አይመራም፡፡ ኢትዮጵያ የብዙሀን አገር እንደመሆንዋ መጠን የብዙሀን ፍላጎት በሚያሟላ መልኩ ነው መመራት ያለባት፡፡ የሁሉም ፍላጎት ማሟላት ባይቻል ወይም ቢቸግር እንኳ፣ የአንድን ህዝብ ቅሬታ የሚፈጥር ከሆነ የሌላው ጥቅም ቀርቶ ቅሬታን ማስወገድ ብልህነት እና አስተዋይነት ነው፡፡ የዶክተር አብዪ አካሄድ ግን ግራ ያጋባል፣ የትግራይን ህዝብ ጥያቄ ወደ ጎን በመተው ባልተሟላ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ውስጥ በአብላጫ ድምፅ እንዲፀድቅ ማድረጋቸው በትግራይ ህዝብ ላይ ያላቸው ንቀት ያሳያል፡፡

የተለያዩ እምነቶች እና ብሄር ብሄረሰቦች ያለባት አገር ህዝብን አንድ አድርጎ የመምራት ሀ፣ ሁ፣ መቻቻል ነው፡፡ መቻቻል ማለት ደግሞ ቢያንስ ቅሬታን ማስወገድ ነው፡፡ የዶ/ር አብይ አካሄድ ግን አንድን ህዝብ እንደ ህዝብ፣ አንድን ክልል እንደ ክልል በማግለል፣ ወደ ቅሬታ እንዲገባ በማድረግ ውሳኔዎችን በመወሰን እና ስጋቶችን እንዲበራከቱ በማድረግ ላይ ናቸው፡፡ ይህ ደግሞ በማንም ተቀባይነት የለውም፡፡

የትግራይ ህዝብ በማስከፋት የኦሮሞ ህዝብ ማስደሰት ይቻላል፣ ወይም የትግራይ ህዝብ በማስከፋት የአማራ ህዝብ ማስደሰት ይቻላል የሚል ፈሊጥ ካላቸው፣ ዶክተሩ በጣም ተሳስቷል፡፡ የትግራይ ህዝብ ካስከፉ የኦሮሞ ህዝብም የአማራ ህዝብም ማስከፋታቸው አልገባቸውም፡፡ የኢትዮጵያ ህዝቦች አንዱን በመከፋት ሌላውን አይደሰቱም፡፡ የኢትዮጵያ ህዝቦች አንዱ ተጎድቶ እኔ ከሚጠቀም ይቅርብኝ የሚል ህዝብ ነው፣ አንተ ቆይ እኔ ልሰዋ የሚል ህዝብ ነው፡፡ የዶክተር አብዪ መንግስት፣ የጥቂት ሊሂቃን ጠባቦች እና ትምክህተኞችን ቡድን እርካታ ለማግኘት ሲባል የትግራይ ህዝብ ስጋት የሚጨምር ህግ ማውጣታቸው ምንያክል ፀረ ህዝብ መሆኑ ያሳያል፡፡

በህገመንግስታችን መሰረት አንድን ህዝብ የተቃወመው ህግ ህግ መሆን አይችልም፡፡ ይህ ህግ ተግባራዊ ማድረግ ማለት ደግሞ የህዝብ ሀብት ማባከን ማለት ነው፤ የህዝብ ሀብት ለግል ስሜት ማርኪ ማዋል ማለት ነው፣ የህዝብ ሀብት ለግል ፖለቲካዊ ቁማር ማዋል ማለት ነው፣ በኣጠቃላይ የአገራችን አንድነት ስጋት ውስጥ መክተት ማለት ነው፡፡
የዶክተር አብዪ መንግስት ባፋጣኝ ይህን የትምክህት ባህሪ ካላስወገደ ኢትዮጵያ አንድ አድርጎ መምራት አይችልም፤ የትግራይ ህዝብ ጠላት የሆነ መንግስት የማንም ህዝብ ወዳጅ ሊሆን አይችልም፡፡ ህገመንግስት ማክበር ካልቻለ፣ በህግ የተሰጠው ስልጣን መጠቀም ኣይችልም ማለት ነው፡፡ ዶ/ር አብይ መንግስትን መምራት የሚችለው ህገመንግስቱን ሲያከብር ብቻ ነው፡፡ በምትፈልገው ጊዜ ህገመንግስት እያጣቀስክ መምራት፣ ለዓላማህ የማያሳካ ሆኖ ስታገኘው ደግሞ ህገመንግስት እየጣስክ አገርን መምራት አይቻልም፡፡

ዛሬ ታህሳስ 10፣ 2011 ዓ.ም. የፀደቀው የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሸን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ በመፅደቁ ምክንያት የፓርላማው እና የዶ/ር አብይ መንግስት ዴሞክራሲያዊነት ሳይሆን የሚያሳየው፤ አሁን ያለው መንግስት ምንኛ ኢ-ሕገ-መንግስታዊመሆኑና ህገመንግስቱም ለድብቅ እኩይ አላማ እየተጠቀመበት ያለ እንደሆነ፣ የትግራይ ህዝብ ድምፅ እንደ የውሻ ድምፅ በመቁጠር ደንታ ቢስነት ያሳያል፡፡ ስለዚህ በዚህ ውሳኔ ግልፅ የተደረገ ነገር ቢኖር የጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ መንግስት ፀረ-የትግራይ ህዝብ መሆኑ ያረጋገጠበት የፓርላማ ውሳኔ ነው፡፡ ፀረ-ትግራይ ህዝብ የሚንቀሳቀስ መንግስት ደግሞ በኢትዮጵያ ውስጥ የማንም ህዝብ ወገን መሆን የማይችል መንግስት ነው፡፡
አሁንም ህገመንግስት ይከበር !!!
የህዝብ ድምፅ ይሰማ !!!
ህገመንግስት ማክበር የማይችል ሀይል አገርን የመምራት ብቃት የለውም !!!
hidaseethiopia@yahoo.com ወይም hidaseethiopiaa@gmail.com

THE PARADOX IN ETHIOPIA

Lij Mandefro Shibeshi
(AigaForum)

Previously, we were talking about Ethiopia's being at a crossroad and it had two extreme possibilities. The first one  was to look inward,  evaluate self and respond to the questions posed by the Ethiopian people.At that time, it was possible as EPRDF was existed as a political leader of the country. The second option was failing to look inward and end up with choas. I think, everyone can comprehend the later took the upper hand and now the country fall at a multi crossroads.
The so called in-depth renewal was abused by foreign countries and some individuals and groups within the EPRDF. I recall that once, the visionary Ethiopian Preime Minister Mesles Zenawi told EPRDF cadres that EPRDF would be disintegrated and fall apart only by its members.
That is what exactly happened today. Team Lemma and Team Gedu came out from EPRDF. They formed unholy marriage. Infact, this marriage may exist for a short period as they have their own quite extreme interests. But they have been collaborating in disintegrating EPRDF and jeopardizing development efforts at Nile River since the death of Meles Zenawi.
These days the so called 'Ethiopian Government' made a number of secret agreements with Egyptian officials to slow down the construction of the Grand Ethiopian Renaissance Dam  as a short time plan and to halt it altogether as a middle term plan.
in this regard, the government's stance contradicts with the key national interest of the country. In fact, the action will obviously lead the people to become dependent on food assistance of countries like Egypt and its allies. 

Besides,   Egypt is processing to buy Ethio-Telecom. According to Egypt Daily News, the reachest Egyptian man has already agreed with PM Abiy Ahmed to by Ethio-Telecom. Saudi Arabia is also making agreements with the so called 'Ethiopian Government' to buy Ethiopian Airlines. The Ethiopian ‘Government’ has also plans to sell Commercial Bank of Ethiopian and Ethiopian Electric Power Authority to Egypt and other Arab countries. These measures obviously will lead the Ethiopian people to economically dependent and their existence will lay on the mercy of those countries.
The other worst action the Ethiopian 'Government' took was paralyzing the intelligence office. The intelligence structure has already dismantled. Those who were working for their national interest against the sabotages made by Egypt and Eritrea were imprisoned.
Having dismantled the security and intelligence structure, Abiy Ahmed allowed FBI to enter the country. This time FBI has taking over the control of the country's security issues. If we see the experiences of those countries where FBI allowed entering and helping them, they are now disintegrated.  Their people have also engaged in ceaseless conflicts. That will be the reality in Ethiopia just some years later if the current situation will continue.
In the same token, the government has no time to think about the resumption of the economic growth. Nowadays, there is no activity to generate additional income to the country instead the government is extravagantly spending the wealth that has already accumulated in those past twenty seven years. It is not exaggeration in saying the country's economy will be paralyzed soon if these steps are not readjusted.
The worst of all is the failure of the Ethiopian 'Government' to maintain peace and security. Peace is poisoned in Benshangul, Somle, Gambella, Amhara, Oromiya and Afar States. It has become difficult for people to move from one place to another at this moment. As a result, more than three million people are now displaced. Ethiopia has become the  second in the world following to Syria.
The paradox is what the Ethiopian 'Government' has been agitating and how international organizations like HRW and AI considered the situation in the country in its opposite sense; different from what is really on the ground.
Now innocent people are murdered for their identity in different parts of the country except Tigray State. Millions have displaced from their villages with no one there at least to lend them a hand so that they could get daily means of survival. US. and European countries are witnessing as if there is something good situation in the country while all the problems are there in their eyes.
The other paradoxical point is the measures taken by the Ethiopia media. Ethiopian Broadcasting Corporation, Fana Broadcasting Corporation, Walta Media and Communication and the print media Ethiopian Press Agency (The Ethiopian Herald, Addis Zeme, Alalem, Berisa Newspapers and Zemen Megazin) have busy covering fabricated stories of reform.
They have altogether ignored the sufferings of the people. They rather have been propagating as if there is peace and unity in the country. Besides, they are simply serving to the irresponsible government in Ethiopia against the suffering of the Ethiopian people.
In summing up, it is paradoxical that the Ethiopian 'Government', the media and other countries have been attempting to create positive images of the country and while the people are dying, displacing and suffering. Even in the future; all the aforementioned problems obviously will lead the country to disintegration, its people to ceaseless bloodshed and life long economic dependence if the people failed to transgress against such activities. In fact, that was basically the very interest of Egypt, US, European Countries and Arab countries. The most shameful scenario is the fact that Prime Minister Abiy Ahmed is working for them not for the Ethiopian people. How paradox it is!

Wednesday 19 December 2018

The economic and political center of the world is shifting towards Asia and Africa

By Tyler Cowen

As 2018 comes to a close, attention is turning to what is likely to happen in 2019. I have no idea. But if you follow these questions, you will have your finger on the pulse of the world to come:

What will happen with Chinese civil society?

Five to 10 years ago, China had a proliferating and diverse group of non-profit groups, think tanks and cooperative civil society institutions, such as charities and clubs. They never stood on a firm legal foundation, but in the last few years they have been subject to a severe crackdown, including shutdowns, discouragements from the state, and much greater surveillance. Yet this social space cannot remain empty. Either the earlier growth will resume, boosting prospects for Chinese liberalization, or Chinese society will fall back under much more state control. This is my No. 1 issue for the year to come, and so far I am pessimistic.

Will China succeed in extending its political influence to the West with One Belt, One Road?
China is attempting what is the world’s most ambitious plan, namely to transform the economic and political order on its western flank, ranging as far as Africa. But China to date has not done a great job cultivating true allies (Pakistan? North Korea? Cambodia?), and already a backlash is settling in against Chinese influence. Will China succeed in helping to develop this part of the world and also bringing it into the Chinese sphere of influence? I say yes and no, respectively.

Will Ethiopia serve as a viable model for African
development?
The country has been growing at about 10 percent for a decade, and it is spending more on infrastructure and receiving more foreign investment in its manufacturing capacity. Ethiopia now also has a charismatic prime minister, Abiy Ahmed, and under his leadership the country has deregulated its internet (formerly banned outside the capital), made peace with Eritrea, instituted market-oriented reforms, and moved to sell off parts of its government-owned companies. A lot of pieces are moving in the right direction, and
maybe Ethiopia has a chance
to move up to middle-income status over time, perhaps paving the way for other sub-Saharan economies.
I’ve visited twice in the last year, and I’m optimistic on this one, but the end of the story isn’t written yet. A wild card is that liberalization could cause further ethnic tensions to flare up throughout the country. With more than 100 million people, Ethiopia is Africa’s second most populous country, so a lot is at stake, including geopolitical stability in the Horn of Africa.

You may have noticed already that these lead issues do not much involve the U.S. or Europe. Next up is more from
Africa:
Nigeria has incredible energy and talent, but it still has poor governance and rampant corruption. Can that combination drive significant economic growth?
The country has recovered from recession of last year, but still hasn’t consistently stayed above 2 percent growth since then. So file this one under “remains to be seen.” Nigeria, of course, has both the largest population and economy in Africa.

How will India’s intellectual space evolve?




Many Western outsiders used to root for a particular Indian brand of Anglo liberalism to assume increasing importance in the political and intellectual life of India. While this has always been a minority viewpoint, it has had prominent representatives, including Ramachandra Guha, who just published a major biography of Gandhi. But these days, this perspective is dwindling in influence, as is old-style Bengali Marxism and other ideas from the left. It’s not just Hindu nationalism on the rise, rather India seems to be evolving intellectually in a multiplicity of directions, few of them familiar to most Americans. In India, history ain’t over, and further ideological fragmentation seems to be the safest prediction. Note that ideas are very often a leading indicator for where a nation ends up.

Since India may become the world’s most populous country and biggest economy by mid-century, this one is a dark horse candidate for the most important issue of the year.
How about some issues overrated in terms of immediate import? I don’t think Crispr is ready to pose major moral dilemmas just yet, driverless trucks are likely to arrive before driverless cars, and America’s political checks and balances seem to be holding up.
And if you want some outright predictions for closer to (my) home, here are a few: Some version of Theresa May’s Brexit plan will pass. President Donald Trump will remain in office though tarnished all the more. The Golden State Warriors will win another NBA championship. And finally: Stock prices will go up, and down, and then maybe up again. Just don’t say you heard it here.

(Source: Bloomberg)

AP(አ ፖ) notes : We have slightly changed the article. USA and Europe excluding Russia are not any more the economic powers they used to be. The current political chaos in Ethiopia has nothing to do with the lack of democracy or  corruption. The aim is to stop Ethiopia from electrifying and industrialising it's economy. We believe TPLF-EPRDF is a patriotic and nationalist group that could propel Ethiopia to it's right place in the community of advanced nations as did China's Communist Party to China. We believe Abiy Ahmed and Lemma Mergessa are Trojan horses of Egypt and it's running dog Eritrea. We hope USA realises it has made a grave mistake by supporting Abiy Ahmed and his team. Abiy Ahmed enabled the assassination of Engineer Semegnew Beqele, CEO of The Abay (Nile) Dam or The Great Ethiopian Renaissance Dam. Abiy slowed down the construction of The Nile Dam. Abiy Ahmed and co. started dismantling MeTEC, Ethiopia's Military Industrial Complex. Further Abiy Ahmed and co are pitting Ethiopian ethnic and religious groups against each other. Abiy Ahmed has unconditionally accepted the Algier's Agreement, which is not in the advantage of Ethiopia. Eritrea is abusing the so-called Peace Deal. Ethiopia should review the so-called Peace Deal, which is no deal. Further Ethiopia should not accept anti-Ethiopia investors . The local investors and investors from  selected countries including USA, Russia, Europe, China, India are enough to jump start the economy.Investors from Egypt, Arabia, Morocco etc should not be allowed to invest as they have hidden agenda of destabilising Ethiopia. On the other hand Abiy Ahmed has united the people of Ethiopia behind him. People of Ethiopia feel more secured in general than during the times of TPLF-EPRDF. Ethiopia was more like a police state under TPLF-EPRDF, where selected memebers of the party control the rest of the society. TPLF-EPRDF used the 1:5 network to spy on the opposition. Family members and the clergy were used to spy on citizens who opposed TPLF-EPRDF. This seems to have disppeared under the leaderhip of Abiy Ahmed. TPLF-EPRDF landlocked Ethiopia by giving away The South Mereb Region to "Eritrea", which has left a scar in the history of TPLF-EPRDF and made TPLF-EPRDF an ascaris or banda, which backstabbed Ethiopia and her people.
____________________________________________________

ከእውነት መራቅ ለችግሮች ዘላቂ መፍትሔ አይሆንም

ከልኡል ገብረመድህን

 እውነ መቀበል ወንጀል ከመፈፀም በላቀ ይከብዳል ቅንነትና መልካም ምግባር የጎደለው ሰው ለእውነት አይኖርም ከእውነት የራቀ ሰው ሰሜታዊ ከመሆን አያልፍም። በሐሳብ ልዕልና አይመራም ። የሀሳብ ልዩነት አይቀበልም ። ከእውነት የራቀ ሰው ከራሱ አመለካከትና ዕይታ ውጭ የመኖር  ውስጣዊም ሆነ ውጫዊ  ቁመና የለውም ። የሁኔታዎች ክሰተት መነሻ ምክንያት አላቸው ። ያ መነሻ ምክንያት በእውነት ላይ የተመሰረተ ሊሆንም ላይሆን ሊችል ይችላል ። ተደጋጋሚ ሀሰት መቼም ቢሆን እውነት አይሆንም ። ነገር ግን  ለአጭር ጊዜም ቢሆን የሚያስከትለው ማህበራዊ ጉዳት መኖሩ አይቀርም ይሆናል ። ምክንያቱም ሀሰት ( Falsification ) በራሱ ማህበራዊ ችግሮች የመፈልፈል አቅም አለው ።የማህበረሰብ ታሪክና ባህል ላይም ተፅዕኖ ይኖረዋል ። ለሚነሱ ማህበራዊ/ፖለቲካዊ / እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ  ችግሮች መነሻ ምክንያት የሚመረምር ማህበረሰብ በሌለበት ወይም ባልዳበረበት ሁኔታ ሀሰት ቦታ ያገኛል ። በተለይ ፖለቲካ የሀሰት ማጣፈጫ ቅመማ ቅመም  (Fabrication ) ሲታከልበት የሚያስከትለው ማህበራዊ ቀውስ መገመት ያስቸግራል ። በተለይ እንደ ኢትዮጵያ ላሉት አገራት ያልተመጣጠነ እንዲሁም ያልተሰካከለ የፖለቲካና ኢኮኖሚ እድገት ላይ የሚኖሩ በመሆናቸው ለፖለቲካ ፕሮፖጋንዳ ተጋላጭ ናቸው ። ግልጽነት እንዲሁም ተጠያቂነት የሌለው የፖለቲካ ስረአትም ከእውነታ ውጭ የሚወራጭ ከመሆን አያልፍም ።

በኢትዮጵያ የሀሰት እንጂ የእውነት ፖለቲካ አልተለመደም ። የስሜት እንጂ የምክንያት / rationality / ፖለቲካ በግልጽ አይታይም ፣ አይሰማም ። የጥላቻ እንጂ የመከባበር ፖለቲካ የለም ። የስልጣን ፍላጎትና መግዛት እንጂ የማሰተዳደር ፖለቲካ የለም ። የመንደርና ብሔር ፖለቲካ እንጂ አንድነት ላይ የሚሰራ ፖለቲካ / Politics of National Unity / የለም ። የሀገር ሀብት የሚመዘብር ፖለቲካ እንጂ የአገር እድገት የሚያፋጥን የፖለቲካ ሰርአት የለም ። ሰብዓዊ መብት ጣሸና ረጋጭ እንጂ የዜጎች መብት የሚያከብር አልያም የሚያስከብር የመንግሥት አሰተዳደር የለም ። የሐሰት ትያትር በህዝብ ላይ የሚተውን ስርአትና መንግሥት እንጂ የህዝብና የአገር ደህንነት የሚያስጠብቅ መንግስት የለም ። በአጠቃላይ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሰርአት ካንሰር ነው ። የህዝብ ስርአትና መንግሥት መመሰረት ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይሆንም ።

        በኢትዮጵያ የመንግስት ሰርአት አሰተዳደር ሂደት አበቅ የለህ የሆነ የመንግስት አሰተዳደር የለም ። በንጉሡ ዘመን ፊዳል ወይም ጭሰኛ የሚሉ አሰልቺ አገላለጾች ይነገሩ ነበር ። በደርግ ሰርአት አድሀሪያን ወይም ፀረ አብዮተኞች ፣ ተገንጣዮች ፣ ወንበዴዎች ፣ የፍየል ወጠጤዎች  ወዘተ የሚሉ ተራ የፖለቲካ አባባሎች ይነገሩ ነበር ። በኢህአዴግ ሰርአተ ዘመንም ዝመና አልታየም ።የደርግ ርዝራዠ ፣ ፀረ ልማት ፣ ፀረ ሰላም ፣ ፀረ ህዝብ ፣ ፀረ አገር፣ ፀረ ህገ መንግሰት የሚሉ የበሰበሱ የመንግስት ፖለቲካ አጠቃቀምና አሰራር የኢትዮጵያ ህዝብ ሲያሸብሩ የቆዩ እርባና ቢሰ / ዋጋ ዘይብሎም/ የድንቁርና አገላለፆች ነበሩ ። ደግሞ የደርግ ሰርአት ያገለገሉ የነበሩ ኢሰፓዎች የኢህአዴግ ፀበል ተነክሮ በኢህአዴግ ሰርአት እሰከ ዶክትሬት ደረጃ የደረሱም አሉ ። ኢህአዴግ የተደራጀና የበቃ በደርግ ሰርአት የነበረ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት መበተን አልነበረበትም ። የአገር አንድነት ስሜት ጉዳት የጀመረውም ከደርግ ወታደር ብተና ማግስት ጀምሮ ነው። ሰውን የማሳነሰና የማግለል የመንግሰት ፖለቲካ ተንኮሎችና ሻጥሮች / Unethical government conspiracies / ከትውልድ ትውልድ በቅብብሎሽ/ pattern / መልክ የመጡ ናቸው ። መንግስት ህዝባዊ ትያትሮች / Movies / የሚሰራ ከሆነ የትያትር ባለሞያዎች ምን ይሰሩ ?።  የደህንነት ተቋም በዜጎች ላይ ጭካኔ የተላበሰ ግፍና ሰቆቃ የሚፈፀም ከሆነ እንደ ተቋም መኖሩ ለምን ያሰፈልጋል ?። የፖሊስ ተቋም ያለ ፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ ተጠርጣሪዎች ከመንገድ የሚያፍን ከሆነ የፖሊስ ተቋም ለምን ያሰፈልጋል ?። የፍርድ ቤት ተቋም በህግ የሚፈለግ ሰው በህግ ቁጥጥር ሰር ከሆነ በኋላ በተጠርጣሪው ግለሰብ ላይ መንግሰታዊ ትያትር መሰራት ለምን ያሰፈልጋል ?። የኢህአዴግ ውልደትና ባህል ተምሮ ያደጉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ካደጉበት የፖለቲካ ባህል ለመላቀቅ ችግር ላይ ናቸው ። ለውጥ አደናቃፊዎች ፣ ጥቅማቸው የተነካ አድር ባዮች ፣ የቀን ጅቦች ፣ ተላላኪዎች የሚሉ የልጠፋ ስያሜዎች በጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ የሚገለፁ የፖለቲካ ማጥቂያ ስሞች መሰማት እንዴት እንደሚሰለች ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢያውቁ ባልተጠቀሙት ነበር ። አንድ በሳል ፖለቲከኛ በፖሊስና ሀሳብ ይሞግታል እንጂ እንዴት ተራ ጉዳይ ላይ ጊዜ ያጠፋል ! ።ይህ የወረደ የግብዞች የማይጠቅም ጉዳይ አንድ ቦታ ላይ መቆም አለበት። ለውጥ አራማጅና አደናቃፊ በውልና በግልጽ ባልታወቀበት ሁኔታ የኢህአዴግ ታሪካዊ ባህል የሆነው የስም ታርጋ መለጠፍ ቢበቃ በጎ ይመስለኛል ። አለበለዚያ ለውጥ አደናቃፊዎች እነማን እንደሆኑ በግልጽ ይነገረን ፣ እንወቃቸው። ሁሉም ሰለ ለውጥ በሚናገርበት በአሁኑ ወቅት ለውጥ አደናቃፊ ማን እንደሆነ አይታወቅም ። ምን አይነት ለሚለው ግን ሊያነጋግር ይችል ይሆናል ።

         የኢህአዴግ መንግሥት የመንግስትነት ባህሪ የራቀው ብቻ ሳይሆን ጥሩ ትያትረኛም አልነበረም ። በህግና በህገመንግስቱ የሚመራ መንግሥትም አልነበረም ። የኢህአዴግ መንግሥት በቀላል አገላለጽ የኮንትሮባንድ /የማፊያዎች/ ሰብሰብ መንግሥት እንጂ የህዝብ መንግሥትነት ባህሪ አልነበሩትም ። ሰውን ያህል ክቡር ፍጥነት እንዴት ከሰው የማይጠበቅ ድርጊት በሰው ዘር ጭካኔና ሰብአዊ ግፍ ይፈፀምበታል?። ለምንሰ ፍርድ ቤት የማያውቀው እስርቤት ሰው ይታሰራል ?። የአንድ ወገን ችግርና ሰቃይ ለአንዱ ካልተሰማው እንዴት አብሮ መከተም ይቻላል ?። እንዴትሰ ሰለ አገር ማሰብ ይቻላል ?። እንዴትስ ማህበራዊ ትስስር ይመሰረታል ?። የመንግስት አብይ የሰራ ሀላፊነት የህዝብና የአገር ደህንነት ማስከበር ሆኖ ሳለ ራሱ መንግስት ህዝብ እሰቃይ ፣ አሳሪና ገራፊ ፣ ከሳሽና መስካሪ ፣ ጠበቃና ዳኛ መሆን እንዴት ይቻላል ?።  መንግሥት ላጠፋው ጥፋት ሀላፊነት መውሰድ የሚገባው ራሱ መንግስት እንጂ ህዝብ አይደለም ። በዜጎች ላይ ሰቆቃና ግፍ የፈፀሙ የመንግስት ሰራ ሀላፊዎች መቼም ቢሆን ከፍትህ አይሰወሩም ። የተደበቁት ብሔርም ሰብአዊ መብት ጣሾች ከመጠየቅ አያድናቸውም ። እውነታው የህግ በላይነት ተቀብሎ መኖር ነው ። በሰው ዘር ላይ ግፍ ሰርቶ መደበቅ እንዴት ይቻላል ?። ሰው በፈለጉ ጊዜ የሚጣል ዕቃ አይደለም ። ሰብዓዊ መብቱ ፣ በሰላም ሰርቶና አምርቶ  የኢኮኖሚ ፍላጎቱ ተጠብቆለት የመኖር ዜግነታዊ መብት እንዳለው አምኖና ያን አክብሮ መምራትና ማስተዳደር /ግቡዕ/ አሰፈላጊ ነበር ።

          ህግ ለተላላፈ የመንግስት ሹም ህዝብ ጥብቅና አይቆምም ። ሰብዓዊ መብት ለረገጠ የመንግስት ሀላፊ የብሔር ከለላ ለምን ያስፈልገዋል ?። ወንጀል የፈፀመ ሰው ከለላ ማግኘት ያለበት ከብሔር ሳይሆን ከህግ ብቻ ነው ። ከዚህ ውጭ ሀቅ የለም ።ችግሩ በኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሀዊ ፍትህ አለ ወይ ነው ። የሁለንተናዊ ለውጥ አቀንቃኝ ነኝ ብሎ ከኢህአዴግ ሰረወ ሰርአት ውስጥ በድንገት ይሁን ታቅዶ የመንግስት በትረ ሰልጣን የጨበጡ ዶክተር አብይ አህመድ ባሉበት የስልጣን ቦታ ውሰን የህግ ጥሰቶች ፈፅመዋል። በመሆኑ በህግ መጠየቅ ይኖርባቸዋል ። ከህግ ጥሰቶች አንዱ ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው በሜቴክ የአስተዳደር ጉዳይ ለመጠየቅ በህግ ሰር በዋሉበት ማግስት  “ ምዕናባዊ “ የሚል የተለመደ የመንግስት የፖለቲካ ድራማ በጀኔራል ክንፈ ዳኘው ላይ ፊልም ተሰርቶ በመንግሥት መገናኛ ብዙሃን ተሰራጨ ። ይህ በፍትህ ሂደት ላይ የሚያስከትለው ተፅዕኖ እጅግ የላቀ ነው ። ጀኔራሉ ከፍርድ ሂደት በፊት በህዝብ ዘንድ ወንጀለኛ አድርጎ መተወን የመንግስት ሀላፊነት አልነበረም ። በመሆኑ  ጀኔራል ክንፈ ዳኘው ላይ ኢፍትሐዊ ወንጀል በመንግሥት ተፈፅሞባቸዋል ። በመሆኑ በጉዳዩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ መከሰሰ ይኖርባቸዋል ። ጀኔራሉ ደግሞ በነፃ መለቀቅና የሞራል ካሳ መከፈል ይገባቸዋል ። እውነታውም ይህ ብቻ ነው ። ባለፈው ሳምንት የተሰራው “ የፍትህ ሰቆቃ “ የሚል የመንግስት የፖለቲካ ፕሮፖጋንዳ ፊልም ውይም መንግሰታዊ ትያትር የስብአዊ መብት ወንጀሎች ይፈፀሙ የነበሩ በትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ነው መባሉ ትክክል አይደለም ብቻ ሳይሆን አስነዋሪና የተዛባ መረጃ ነው ። ትግርኛ ቋንቋ ነው ።ማንም ሰው ወይም ወንጀል ፈፃሚ ሊናገረው ይችላል ። ሰለሆነም ወንጀል ፈፃሚው የትግራይ ሰው ነው ለማለት አያስደፍርም ።ለመረጃም አይጠቅምም ።በአጠቃላይ የድራማው ተውኔት ትክክል አይደለም። ጉዳዩ በትግራይ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ ሆነዋል ። የውስጥ የብሔር ግጭት መንስኤና መነሻ ሊሆን ይችላል ። ሆኖም ግን የተፈፀመው ግፍ የሰው ዘር ይፈፅመዋል ብየ ገምቼ አላውቅም ። በጣም ያሳዝናል ። ሰይጣናዊ ድርጊት የፈፀሙ የመንግስት ሀላፊዎች በፍጥነት ለፍርድ መቅረብ ይገባቸዋል ።

        የኢትዮጵያ ህዝብ የመንግስት ሰልጣን ተገን በማድረግ ሌብነትና ሰብዓዊ ወንጀል ሲፈፀሙና ሲያስፈፅሙ ለነበሩ የመንግስት ሀላፊዎች ከለላ ከመሆን ይልቅ አሳልፎ ለህግ መሰጠት ይጠበቅበታል ። ይህ ካልሆነ የመንግስት ሌቦች ብቻ ሳይሆኑ ማህበረሰቡ ጋርም ችግር አለ ማለት ነው ። ምክንያቱም ህዝብ የመንግስት ሌቦችና ወንጀል ፈፃሚዎች ፈፅሞ ሊተባበራቸው አይችልም ። ላለማቅረብም ምንም ምክንያት የለውም ። አንድ ጉዳይ በግል የማምንበት ሀቅ ቢኖር ወንጀል ብሔር የለውም ። ወንጀለኛ ከየትኛውም ማህበረሰብ ምድብ ወይም ዘር ሊሆን ይችላል ። ወንጀል በብሔር ተዋፅኦ ክሰ አይመሰረትም። የማንኛውም ማህበረሰብ ወይም ብሔር ተወላጅ ወይም ተወካይ በሃላፊነት በነበረበት ወቅት የፈፀማቸው የህግ ጥሰቶች ካሉ ከህግ ተጠያቂነት ውጭ አይሆንም ። የአንድ ብሔር ይሁን የሁለት ብሔር በመንግሥት ሃላፊነት ሳሉ ለፈፀሟቸው የህግ ጥሰቶች ተጠያቂ ይሆናሉ ። የአንድ ብሔር በተለያዩ የመንግስት ሃላፊነት ከነበሩና የአገር ሀብት ከዘረፉ እንዲሁም ሰበአዊ መብት ከጣሱ በብሔራቸው ሳይሆን በሰሩት የህግ ጥሰት ይጠበቃል ። ወንጀል በብሔር አይፈፀምም ። ወንጀል በብሄር አይቀመርም ።  ብሔር ላይ  የሚያነጣጥር የወንጀል ተጠያቂነት አለም ላይ የለም ። ሲሆንም በሌለ ጉዳይ ላይ በሰሜት መናወጥ አሰፈላጊነቱ እምብዛም አይታየኝም ። መሆን ያለበት ወንጀል ፈፃሚዎች የትግራይ ተወላጆች ወይም ትግርኛ ተናጋሪዎች ብቻ አይደሉም የሚለው ነው ። ሰለሆነም ወንጀሎች ገና አልተነኩም ። ከአማራም ፣ ከኦሮሞም ፣ ከደቡብም ፣ ከጋምቤላም፣ በአጭሩ ከሁሉም ማህበረሰብ ወንጀል የፈፀሙ አሉ ። በመሆኑም እንደየ ወንጀል ድርጊታቸው ለፍርድ መቅረብ አለባቸው ።

        በኢትዮጵያ የህግ ልዕልና የሚያስፈፅሙ ተቋማት ካልተተከሉ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን መንግስት አቅም አይኖረውም። በልዩ ልዩ  ኢኮኖሚያዊ / ማህበራዊ / እንዲሁም ፖለቲካዊ አሻጥሮች የመዛልና የመፍረስ ሁኔታ ሊያጋጥም ይችላል ። ውስጣዊ መረጋጋት ካልሰፈነ የውጭ ጣልቃ ገብነት ሊያንሰራፋ ይችላል ። ፍትህ ማስፈን ከሁሉም በላይ ነው ። በመሆኑም በዚህ ዙሪያ  የማይስማማ ሰው ያለ አይመስለኝም ። የኢህአዴግ ሰርአትና መንግሰታዊ አሰተዳደር የተሸመደመደው የህግ በላይነት ባለማክበሩ ነበር ። አሁንም የኢህአዴግ ሰርአት በፍጥነት ወንጀል ፈፃሚዎች ለፍርድ ካላቀረበ በኢትዮጵያ ፖለቲካ እንቅስቃሴ የመሳተፍ መብት ሊነፈገው ይችላል ። የህግ እገሌ ሊጣልበት ይችላል ። ሁኔታዎች ወደ እገዳው የሚሄዱ ይመሰላሉ ። የብሔረ አማራና ብሔረ ኦሮሞ የፖለቲካ ሰያሜ ለውጥና የአደረጃጀት ቅርፅ ለውጥ ማድረጋቸው እንደ ምሳሌ ሊወሰድ ይችላል ። ኢህአዴግ በኢትዮጵያ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንዳያደርግ በህግ ከተከለከለ የኢህአዴግ መሰረት ይናጋል። ፍፃሜውም በኦሮማይ ይዘጋል ።

        በኢትዮጵያ ህዝባዊ አመኔታ ያላቸው የፍትህና የዲሞክራሲ ተቋማት መመሰረት የዜጎች ህልውና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን አገራዊ ግዴታም ነው ። ከሰማንያ በላይ የብሔር ፖርቲዎች ያላት አገር ያለ ጠንካራ የፍትህና የዲሞክራሲ ተቋማት /መትከል / አገራዊ ደህነት ሲታከልበት አገር ይፈርሳል ፣ ህዝብ ይበተናል ። የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች አንድ የጋራ አገርና መንግሥት ያስፈልጋቸዋል ። የኢትዮጵያ ህዝቦች በተናጠል ሳይሆን በጋራ ለጋራ ጥቅሞቻቸው በአንድነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርባቸዋል ። አንዱ ብሔር ኢትዮጵያ ለኔ ምንድናት የሚል ጥያቄ አንሰቶ መወያየትና መከራከር አለበት ። የተናጠል ጉዞ የሚያመጣው የማህበራዊ /ኢኮኖሚ / ፖለቲካ / ጉዳት እንጂ ጥቅም የለውም ። በኢትዮጵያ ሁሉም ብሔረሰቦች የማንነት እኩልነት አላቸው ። አሁን የሚያስፈልጋቸው የነፃነት እኩልነት ነው ። እስከአሁን በነፃነት የሚሞግት ማህበረሰብ በኢትዮጵያ አላደገም ወይም አልተነቃቃም። ለዚህ ችግር በምክንያትነት ከሚቀርቡ ተግዳሮቶች ውስጥ የማህበረሰቡ የትምህርት ክህሎት እንዲሁም ሰር ሰደድ ድህነት በዋናነት ለአስረጅነት ይወሰዳሉ ።

       በኢትዮጵያ የግዛት ፖለቲካ እንጂ የማስተዳደር ፖለቲካ ጭራሹን አልተለመደም ። የመንግስት ስልጣን የወሰደ አካል የህዝብና አገር መሪ መሆኑን መንፈቅ ሳይሞላው ይረሳዋል ። በአጭር ጊዜም ህዝባዊና አገራዊ በደሎች ይፈፅማል ። ለተጠያቂነት ቦታ አይሰጥም ። ሰልጣንም በህዝብ ፍላጎት አይለቅም ። ሰልጣን የሚለቀው እንደ ውሻ በህዝባዊ ማዕበል ተወግሮ ነው ። በኢትዮጵያ አንድ የቆየና የተሳሳተ የፖለቲካ ምልከታ አለ። ይህም የእገሌ ብሔር ለዚህ ያህል ዘመን ገዛ የሚል የፖለቲካ እሳቤ የማህበረሰብ የፖለቲካ ብስለት ችግር መኖሩን በግልጽ ይጠቁማል ። ማን ገዛ እንጂ ማን ምን ለህዝብና አገር መልካም ሰራ ሠራ የሚል ማህበራዊ አመለካከት እምብዛም የተለመደ አይደለም ።ይህ አመለካከት ባልተቀየረበት አገር ሁሉም ህዝብ የጋራ የፖለቲካ አመለካከት አይኖረውም ። የሚኖረው ብሔርተኛ አመለካከት ነው ። በብሔሩ ልክ የሚያስብ ማህበረሰብ ደግሞ ቀጣይነት ብሔራዊ ችግር ካልሆነ ብሔራዊ እድገት በጭራሸ አያሰፍንም ። ከብሔር አመለካከት ባሻገር ማሰብ በውል እጅጉኑ ያሰፈልጋል ። ለጋራ እድገትና ማህበራዊ ትስስር በብሔር አሰተሳሰብና አመለካከት የተቃኘ መሆን የለበትም ። የእኔ ብሔር የሚያስፈልገው ያህል ሌላ ብሔርም እንደዚያ ነው ። በተናጠል ፍትህ ፣ ዲሞክራሲ ፣ ነፃነት ፣ ሰላምና መረጋጋት ፣ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ እድገት አይሳካም ። የእኔ ብሔር ተጨቆነ ከማለት ችግሩ የጋራ ነው ብሎ ማሰብ ለችግሩ መፍትሔ ማግኘት ይቻላል ። በአንድ አገር የተናጠል ችግር አይኖርም ። የአንድ አገር ኢፍትሐዊ የፖለቲካ ሰርአትና የፖለቲካ አሰተዳደር ካለ አንድ ብሔር ለይቶ አይጎዳም ። ለአንድ አገር በጋራ መሰራትና ማሰብ ያሰፈልጋል ።

       በኢትዮጵያ በቀጣዩ በመንግሥትም ሆነ በህዝብ በጋራ መከናወን የሚገባቸው አገራዊ ጉዳዮች የዜጎች ሁለንተናዊ መብቶችና ደህንነቶች የሚያስጠብቁ ተቋማት በፍጥነት ማቋቋም ያሰፈልጋል ። መንግሰት የሚመራው ህዝብ ሳይሆን ህዝብ የሚመራው መንግሥት  መሰየም ይኖርበታል ። ዜግነታዊ መብት ጠያቂና የዜግነት ግዴታ ፈፃሚ የማህበረሰብ ሰርአት መተከል ይኖርበታል ። ህዝቡ የመንግሥት ዋልጌዎች ላይ ከፍተኛ ክትትልና ቁጥጥር ብቻ ሳይሆን ማዋረድና ማብጠልጠል ጭምር /Naming and shaming / ሰራ መሰራት ይኖርበታል ። የፍትህና የዲሞክራሲ ተቋማት ፍፁም ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት የፀዱና በባለሞያዎች መተዳደር ይኖሩባቸዋል ። የብሔር ፖለቲካ ሳይሆን ለዘላቂ ሰላም የዜግነት ፖለቲካ እንዲሁም የብሔር መንግስት ሳይሆን የህዝብ መንግስት መመሰረት ጠቃሚነቱ የጎላ ይሆናል ። ያልተማከለ የአገር አሰተዳደር ሰርአት / ፌደራሊዝም/ ቋንቋን መሰረት ያደረገ መሆን የለበትም ። ምክንያቱም ቋንቋ መነሻ ያደረገ የፌዴራል አወቃቀር ለማህበራዊ መፈናቀል ችግር አንዱ ምክንያት ነው ። ነፃ የህዝብ ሲቪክ ማህበረሰብ መደራጀትና መጠናከር ይኖርባቸዋል ። ያለ ነፃ ሲቪክ ማህበረሰብ ተሳትፎ ፍትሀዊ ፍትህና ዲሞክራሲ እውን አይሆንም ። ሰራ አጥነት የበዛበት አገር የተረጋጋ ሰላምና የተመጣጠነ የማህበረሰብ የኢኮኖሚ ለውጥ አይኖርም ። በመሆኑም መንግስት ሰራ አጥነት ለመቀነስ የተማረ ሆነ ያልተማረ ያማከለ የኢኮኖሚ እቅዳቸው መንደፍና መፅደቅ ይኖርባቸዋል ። የኢትዮጵያ ማህበረሰብ / ህዝብ / በብሔርና በጎጥ ወርዶ ማሰብ እንደማይበጅ መረዳት ይኖርበታል ። በብሔር ደረጃ አስቦ ፣ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ፖሊሲ ሰርቶ የኢኮኖሚም ሆነ ማህበራዊ ስኬት ያመጣል አገር አለም ላይ የለም ። የአንድ አገር ህዝብ አገራዊ ችግርም ሆነ ፀጋ የህዝቦች የጋራ ችግርና ፀጋ እንጂ የተወሰኑ ብሔረሰቦች ችግር ወይም ፀጋ የሚሆንበት ጊዜም የለም ።

       በኢትዮጵያ እንደ ህዝብ ያለብን ችግር የፖለቲካ ስርአትና የነፃነት ችግር አንጂ የብሔር ችግር የለም ።ማንም ብሔር ማንንም ብሔር ላይ የፖለቲካም ሆነ የኢኮኖሚ ጉዳት አያደርስም ፣ አይፈፀምም ።በኢትዮጵያ የመናናቅ  ማህበረሰብ እንዲፈጠር ያደረገው የብሔር ፖለቲካ ነው ። የብሔር ፖለቲካ ብሔር ተኮር በመሆኑ የሌላውን ብሔር ቁሰልና ብሶት ለመሰማትና ለማየት ያስቸግራል ። በአጠቃላይ ከብሔርም ውጭ ያለ ማንኛውም ብሔር ላይ ችግር ቢያጋጥመው የደራሸነት መንፈስና ሰሜት የቀዘቀዘና የዛለ ይሆናል ።አንድነት ለማሰፈንም አዳጋች ይሆናል ። ከየትም ማህበራዊ /ኢኮኖሚያዊ / እንዲሁም ፖለቲካዊ ጥቃት ለመመልከት አሰቸጋሪ ይሆናል ። የውስጥ ህዝባዊ አመፅ ለመቋቋምም አቅመ ቢሰ ያደርጋል ። የብሔር ፖለቲካ ያመጣው አንዱ ችግር የፍትህ መዛባት ላይ አሰተያየትም ሆነ የእርምት እርምጃ ለመውሰድ ያስቸግራል ። ለአብነት ያሀል = በእኔ ብሔር ፖለቲካ መረጃዎች የሚፈፀም ወንጀል እኔን ወይም ብሔሩን እሰከ አልበደለ ድረሰ ችግሩ እኔን አይመለከትም ። ይህ  አመለካከት እጅግ ይጎረብጣል ፣ ያማልም። ችግሩ የእኔ ወገን ላይ ባለመፈፀሙ ለእኔ ምን ገዶኝ ከሆነ ጉዳዩ ታላቅ ሰብዓዊ ስህተት ይሆናል ። ሌላው የብሔር ፖለቲካ ችግር ከስሜታዊነት ያለፈ ተግባር ለመስራት የሚቻል አይሆንም ። የብሔር ፖለቲካ በሀሳብ ሳይሆን ተያይዞ በሰሜት ቁልቁል መድፋት ነው ።
 
 

ሰው የለም ወይ?

ከተክለሚካኤል ኪ/ማርያም

በዚህ ዓለም በስመ ሰላም የማይሰራ ጉድ እንደሌለ በርካታ ፀሓፊዎችና ተማራማሪዎች በተደጋጋሚ ኣትተውታል፡፡አሁንም ቢሆን ሁኔታው እየባሰ እንጂ አየተሻሻለ እንደልሆነ በአገራችን በተጨባጭ እየታየ ያለ ጉዳይ ይመስለኛል፡፡እኛ ኢትዮጵያውያን ቆም በሎ ማሰብ ሲያቅተን ነው እንጂ ለዘመናት ያዳበርናቸውን የጋራ እሴቶቻችን በመናድና መለካም ገፅታችንን በማጠልሸት ላይ ስንሆን በተለይ በኣንዳንድ የፖለቲካ መሪዎች እየታዩ ያሉ ኣፍራሽ ተልኮዎች ጫፍ ላይ ደርሰዋል ቢባል ማጋነን ኣይሆንም፡፡እነዚህ የፖለቲካ ቡዱኖች የህዝቡ ክብርና አገሪቱ የምትተዳደርበትን ህገ መንግስት ወደ ጎን በመተው በስመ መገናኛ ብዙሃን በተደራጁ ኣንዳንድ ሚዲያዎች ፊታውራሪነት ህዝብ በህዝብ ላይ እንዲነሳ በማድረግ ላይ ናቸው፡፡

የዚህ ዓይነቱ ኣባዜ በስመ ኣማራ በተደራጁ ፓርቲዎች የባሰባቸው ሲሆን ኣማራን ያህል ታላቅ ታሪክ ያለውና የራሱ ስብእና ኣረጋግጦ ያደረ ህዝብ ምንም እንደማያውቅ በመቁጥር የዘርህ ህልውና ሊያጠፉት ተነስተዋል በማለት ኣልሰማቸውም እንጂ በትግራይ ላይ እንዲነሳ ነጋ ጠባ ሲወተውቱት ይሰማል፡፡የዚህ ዓይነት ስልት እስከ ቅርብ ጊዜ በኣማራ ቴለቪዥንና ሊሂቃን ወይ ፖለቲከኞች እየተባሉ ለአማራ ህዝብ ተቆርቋሪ መስለው በሚነቀሳቀሱ ተወስኖ ቢቆይም በዚሁ ሁለት ወራት ግን በፌደራል ደረጃም ቀዳሚ ኣጀንዳ ሆኗል፡፡

እዚህ ላይ የአማራ ህዝብ ማስተዋል ያለበት ቀደም ሲል ከኣክሱም እስከ ጎንደር ዘመነ መንግስት ያለው የአብሮነት ታሪክ ብሎም በአፄ ዮሐንስ ጊዜ የጎንደር ወንድም ህዝብንና ኣብያተ ክርስቲያናትን ለመታደግ ሲሉ የትግራይ ጀግኖች ከአማራ ጀግኖች ጋር አብረው መስዋእት በመክፈል በአንድ ጉድጓድ የተቀበሩበት የትናት ታሪክ እየተካደ መሆኑን ነው፡፡ መካድ ብቻም ሳይሆን ፋኖ ብለው ለስልጣናቸው መስዋእትነት እንዲሆኑ ባደራጁዋቸው ቡዱኖች ኣማካይነት የትግራይ ተወላጅ እንዲገደል ፣ ንብረቱ እንዲዘረፍና እንዲቃጠል አድርገዋል፡፡አሁንም እነዚህ በአማራ ስም የተደራጁ ፓርቲዎች ለቀጣይ ጥፋት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን የኣማራ በተለየ ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ ደግሞ በአጠቃላይ ልብ ሊለው ይገባል፡፡

የኢተዮጵያ ህዝብ ሲከታተለው እንደቀየ በአዴፓ የሚመራ የክልሉ መንግስት የፀጥታ ኣከላት ሳይቀሩ የሰው በጎችና እህል ሲዘርፉ ለአማራ ህዝብ አንገትን ያስደፋ ቢሆንም የክልሉና የፌዴራል መንግስታት ግን ግድያውንና ዘረፋው ሊያቆሙት ቀርቶ ሊያወግዙትም አልወደዱም፡፡ የትግራይ ህዝብም እንዲህ ለመሰለው እኩይ ተግባር በትእግስት ቢያልፈውም መልእክቱ ግን በሚገባ ተገንዝቦታል፡፡

ይኸውም እነዚህ በውጭና በውስጥ መሰርይ ሃይሎች ተገፋፍተው የሰከሩ ፖለቲከኞችና መንጋዎች እንቅስቃሴኣቸው ነገ እንደማይኖር ፣ ህዝቡ ግን ተለያይቶ እንደማይለያይ ሰለሚያውቅና ህዝብ የሚባል ጠላትም እንደሌለው ኣበክሮ ስለሚገነዘብ ነው፡፡

በሌላ በኩል «እንኳን ሲሸጡን ሲያስማሙንም እናውቃለ» ኣለች ፍየል እንደሚባለው ምን እንደ ተፈለገም የትግራይ ህዝብ በማያሻማ መልኩ ተገንዝቦታል፡፡እንዲሁም የሰው ኃይል ብዛት እያወራረዱ ቢውሉም «እይድህን ንጉስ በብዝኀ ሰራዊቱ» የሚለውን የነብዩ ዳዊት ክፍለ ንባብ ቢዳስሱት ህዝቡም ሆነ እነሱ ከጥፋት ማዳን ስለሚቻል ቆም ብሎ ለማሰብ አሁንም ጊዜው ኣልመሸም ስንል እነሱ እንደሚሉት የተፈለገውን ከበባ ቢደረግም ለህልውና ሌላ ኣማራጭ የሌለው መሆኑን የትግራይ ህዝብ ኣበክሮ ስለሚያውቅ የተጠነሰሰበትን የጥፋት ተንኮል እንደ አመጣጡ ከመመከት ወደ ኋላ እንደማይል የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲገነዘብለት ይፈልጋል፡፡ 

እነዚህ ህግ የመይመለከታቸው የሚመስሉ ቱባ መሪዎች ቆም ብለው እንዳያስቡ ልቡናቸው ተሰውሮ ነው እንጂ ላለፉት 27 ዓመታት የተሰራ ልማቶትም ሆነ ጥፋት ለማን እንደሚመለከት የኢተዮጵያ ህዝብ በሚገባ ያውቃል፡፡በተለያዩ የቴለቪዥን መስኮቶች ተበዳዮችን በማቅረብ በትግርኛ ተናጋሪዎች ብቻ የተፈፀሙ በማሰመሰል እንዲናገሩ ቢደረግም እያንዳንዳቸው የተመረመሩበት ሰነድ በየደረጃው በሚገኙ የፖሊስ ምርመራ ክፍሎች እንዳሉና ፍፁም እንደማይገናኝ አንዳንድ ምንጮች ማረጋገጥ ጀምረዋል፡፡

ጤናማ ቢሆን ኖሮ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖች በኢሕአደግ ጊዜ ሲሆን አሁንም ራሱ በመምራት ላይ ስለለ ተበዳዮችን በተገቢው መካስና በዳዮችም ተመጣጠኝ ቅጣት እንዲየገኙ ማድረግ እንጂ ኣንድን ህዝብ በሌላው ላይ ጥላቻ በሚያሳድር መልኩ በተመሳሳይ ሰዓት በአራት ሚዲያዎች መተላለፉ አገራችንን ወደ ባሰ ኣለመረጋጋት  ሊወስዳት ካልሆነ ለኢትዮጵያ ህዝብም ሆነ ለተበዳዮቹ የሚፈይደው ነገር የለም፡፡

ይህ የጥፋት ዘመቻ ኣሁንም ተጠናክሮ እየቀጠለ ሲሆን በተለይ በአማራ ክልል ባለስልጣኖች በተከታታይ እየተረጨ ያለው የዘረኝነትና የፅንፈኛ ብሄርተኝነት መርዝ ስር እየሰደደ እንጂ እየተሲሻሻል እንዳልሆነ ሰሞንን በሰላም ኮንፈረንስ ስም ጎንደር ላይ እየተላለፈ የሰነበተው የጥፋት ፕሮፖጋዳ ለኣማረ ደህንነት ይበጃል ከተባለ ውጤቱ በቀጣይ የሚታይ ይሆናል፡፡

የተከበሩ ብርጋዴር ጀኔራል ኣሳምነው ፅጌ የሰላም ኮንፈረንስ ብለው ዘረኝነታቸውን በግልፅ ሲያራምዱ ያልተገነዘቡት ነገር እንደ ነበረ ግን እርግጠኛ ነኝ፡፡ይኸውም ወያኔ ውሰጣችን ገብቶ እየበታተን ነው ሲሉ በአንድ በኩል ሃላፊነታቸውን እንደልተወጡ እያረጋገጡ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በዚህ የቴክኖሎጂ ዘመን ከእርሳቸው ሌላ ትግራይን የሚያውቅ ሰው እንደሌለ ኣስበው በኣውሮፓ የሌሉ ህንፃዎች በትግራይ ተገንብተዋል ብለው መናገር ምን ያህል ግብዝነት እንዳለቸውና ታማኝነታቸውን በገዛ ራሳቸው እየሸረሸሩት እንደሆነ የበርካታ የኮነፈረንሱ ተካፋዮችና የኢትዮጵያ ህዝብ ትዝብት እንደሚሆን ኣልጠራጠርም፡፡

ቢቀበሉትም ባይቀበሉትም ለክብርነትዎና ለቡዱንዎ ግልፅ እንዲሆን የሚፈለገው የትግራይ ህዝብ ለኣማረ ሰፊው ህዝብ ክብር ስላለው የጥፋት ወከባችሁን ኣስወግዳችሁ የሁለቱ ክልሎች ህዝብ ተቀራርቦ በመነጋገር ችግሩ እናንተ የፈጠራችሁት ቢሆንም በተለመደውና ከኣያት ቅድመ ኣያት በወረሰው ኢትዮጵያዊ ጥበብ የመፍታት ችሎታው ኣሁንም ህያው ስለሆነ እድሉ ለሁለቱም ህዝብ ቢሰጥ ይበጃል፡፡ይህንን ሳይሆን ቀርቶ ወጣቱን ገፋፈታችሁ ወደ ግጭት ከገባ ግን መጨረሻ የሌለው ጥፋት ይፈፀማል፡፡ከታሪክ ተጠያቅነትም የሚመልጥ ሰው ኣይኖርም፡፡

ሌላ መነሳት ያለበት እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ1967 ዓ.ም እስራኤል ከምድረ ገፅ እንድትጠፋ ታቅዶ በዓረብ አገሮች በተከበበችበት ጊዜ ኣንድም ሉዓላውነቷ ታውቆ የምትኖር እስራአል ማረጋገጥ ፣ ኣለበለዚያ በስደት ተበታትኖ የሚባል የእስራኤላውያን ህልውና ያከትማል ብለው ቆርጠው በመነሳት ችግሩ በአሸናፊነት እንደተወጡ ታሪክ ያረጋግጣል፡፡

ኣሁንም ትግራይ በፌደራል መንግስቱ ያላት ተመጣጣኝ ውክልናና ተጠቃሚነት የተረጋገጠባት ክልል ሆና የምትቀጥል እንጂ ማንንም እንደፈለገ ጣቱ የሚቀስርባት ትግራይ ማየት የሚፈልግ ኣንድም ሰው ስለሌለ ምርጫው ኣንድ ሲሆን ለሰላም ጠንክሮ መስራትና በህልውናው ላይ የሚቃጣ ሁሉ መመከት ነው፡፡

እንዲህ ሊሆን የሚችለውም እኛ የፌደራላዊት ኢትዮጵያ ጠንካራ ምሰሶ እንሆናለን ስንል ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦችም ተመሳሰይ ጥንካሬ ሳይኖራቸው የሚታሰብ ሰለማይሆን የሁሉም ክልሎች ጥንካሬ በጋራ ይገነባል፡፡በውስጥና በውጭ የቤት ስራ የተጠመዱ ፖለቲከኞች እንደሚሉ ሳይሆንም ኢትዮጵያና ኢትዮጵያነታችንም እንደ ነበረ ፣ ኣሁንም እንዳለ ለወደፊትም ህያው ሆኖ ይኖራል፡፡
 
 
 

Friday 14 December 2018

እነ ዶ/ር መራራ ማሳመን ሲያቅታቸው ማስፈራራቱን እንደ ስትራቲጂ እየተጠቀሙበት ነው

ከግርማ ካሳ
 

ዶ/ር መራራ ጉዲና አሁን ያለውን የጎሳ ፌዴራል አወቃቀር መቀጠል አለበት እያሉ ነው። ችግሩ ያለው ፌዴራሊዝሙ ላይ ሳይሆን አተገባበሩ ላይ ነው ያሉት ዶ/ር መራር ፣ ወደ ቀድሞ አስተዳደር መመለስ ዋጋ እንደሚያስከፍል ይናገራሉ። አሁን ያለው አወቃቀር ዋጋ እንዳላስከፈለ።
‹‹የትግራይ፣ የኦሮሞ፣ የሶማሌ፣ የጋምቤላ …ነፃ አውጭ ድርጅቶች ባሉበት፤ የአማራ ነፃ አውጭ የሚመስሉ ድርጅቶች እየተፈጠሩ ባሉበት ሁኔታ ወደቀድሞው አስተዳደር ሥርዓት (ጠቅላይ ግዛት) ለመመለስ መሞከር ዋጋ ያስከፍለናል” ያሉት ዶ/ር መራራ፣ መፍትሔው አሁን ያለውን የፌዴራላዊ ሥርዓት በሕዝቦች ፈቃድ ላይ የተመሠረተ እንዲሆን ማድረግ ነው ይላሉ።
ዶ/ር መራራ አሁን ያለው የፌዴራል አወቃቀር የሚቃወሙ ወገኖች ለምን እንደሚቃወሙ ጠንቅቀው ያውቃሉ ብዬ አስባለሁ። ቅንጅት፣ አንድነት፣ ሰማያዊ፣ ኢዴፓ፣ መኢአድ ..በአገር ውስጥ ሲንቀስቀሱ የነበሩና የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሄረተኛ ጋዜጠኞች፣ ጦማሪያንና አክቲቪስቶች፣ አሁን ያለውን የጎሳ አወቃቀር ሲቃወሙ ፣ ወደ ድሮ አሃዳዊ፣ ፌዴራል ያልሆነ ስራዓት እንመለስ በማለት አይደለም። አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ፌዴራሊዝምን አይቃወምም። ፌዴራሊዝም ላይ ምንም ችግር የለም። ማንም የድሮውን አሃዳዊ ስርዓት ይምጣ አለለም።
ይሄን እውነታ ዶ/ር መራራ ጠንቅቀው እያወቁ፣ የድሮውን ፣ አሃዳዊ የሆነውን አስተዳደር ስለመመለስ ለምን እንደሚያወሩ ግልጽ ሊሆንልኝ አልቻለም።
አሁን ያለውን የጎሳ አወቃቀር ይቀየር በሚባልበት ጊዜ የጎሳ አወቃቀሩን የሚደገፉ ወገኖች፣ አሁን ያለውን የጎሳ አወቃቀር ለምን የተሻለ እንደሆነ አሳማኝ መከራከሪያ ከማቅረብ ይልቅ ፣ በሐሳብ ማሸነፍ ሲያቅታቸው፣ “ወደ ድሮው ስርዓት ሊመለሱን፣ ነው፣ አሃዳዊ ስርዓት ሊያመጡበን ነው፣ ደም መፋሰስ ነው የሚሆነው… .ወዘተረፈ” እያሉ ደጋፊዎቻቸውን በዉሸት በማታለልና ሌላውን በማስፈራራት የጎሳ አወቃቀሩ እንዳይቀየር የማድረግ ታክቲክና ስትራቴጂ ያላቸው ነው የሚመስለው። ዶር መራራ ይሄንኑ ታክቲክ ነው ሞደሬት በሆኑ መልኩ ለመጠቀም የሞከሩት።
ዶ/ር መራራ አሁን ያለው ፌዴራል አወቃቀር መቀጠል አለበት ሲሉ፣ አንድ አብረው የተናገሩት አባባል አለ። “የፌዴራል ሥራ’ዓቱ በሕዝቦች ፈቃድ ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ማድረግ” ይላሉ። ይሄ የሚደገፍ አባባል ነው። ግን ይሄን አባባል አስበዉት የተናገሩት አይመስለኝም። ለምን እርሳቸው እንዳሉት የሕዥብ ፍላጎት ከተጠየቀ የጎሳ አወቃቀሩ ስለሚቀየር። ይኸው እኮ እያየን ነው የደቢብ ክልልን ነዋሪዎች አንቀበልም እያሉ ነው ፣ በይፋ።
አሁን ያለው ፌዴራሊዝም በሕዝብ ስምምነት የተደረገ ፌዴራሊዝም አይደለም። በሕወሃትና ኦነግ ፖለቲከኞችና ባላስልጣናት የኦነግንና የሕወሃት ፍላጎት ያንጸባረቀ ፌዴራል አወቃቀር ነው። በተለይም የአማራውና አማርኛ ተናጋሪዉን፣ እንዲሁም ሕብረብሄራዊ የሆነውን የኢትዮጵያ ብሄረተኛው ጥቅምና ፍላጎት ያካተተ አይደለም። እንደውም እነዚህን ማህበረሰባት የጎዳ ነው። በመሆኑም አማራው፣ የብዙ ብሄረሰቦች ድብልቅ የሆነው የኢትዮጵያ ብሄረተኛው ፍቃድና ፍላጎት ከተጠየቀ አሁን ያለው የጎሳ አወቃቀር መቀየሩ የማይቀር ነው።
ዶ/ር መራራ “የአማራ ነጻ አውጭ” ስላሉት አባላል ትንሽ ልበል። በኢትዮጵያ ውስጥ በጉልህ ሁኔታ በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የአማራ ድርጅቶች አብንና አዴፓ ናቸው። እስከሚገባኝ ድረስ እነዚህ ድርጅቶች የአማራ ነጻ አውጭ ድርጅቶች አይደሉም። እንደ ኦነግና ሕወሃት ኦሮሚያንና ትግራይ ነጻ እናወጣ ብለው የተደራጁ አይደለም።
ዶ/ር መራራ ምን አልባት መረጃው ከሌላቸው እነዚህ ድርጅቶች አሁን ያለው የጎሳ አወቃቀር ፈርሶ፣ ሁሉም ዜጎች በእኩልነት የሚያስተዳደር ፍትሃዊ ፣ ዘመናዊ፣ ከዘር ጋር ያልተገናኘ ፌዴራል አወቃቀር ከመጣ፣ በአማራ ስም ተደራጅተው መቀጠል የማይፈለጉ ናቸው። የነዚህ የአማራ ድርጅቶች ጥያቄ “አማራው ለብቻ የራሱ ክልል ይኑረው፣ አማራው ብቻ ይጠቀም” የሚል ሳይሆን “አማራው ላለፉት ሃያ ሰባት አመታት በተለይም በትግራይና በኦሮሞ ብሄርተኞችን በደል ስለደረሰበት፣ ስለተፈናቀለ፣ አሁንም እየተፈናቀለ ስላለ፣ በኦሮሞ ክልል ፈንታሌ ወረዳ ሰሞኑን እንደሆነው፣ አማራው መበደል የለበትም፣ ከሌላው እኩል መሆን አለበት” ብለው የእክልነትና የሕልዉና ጥያቄ አንስተው የተነሱ ናችው።
ከዚህ በፊትም በኦፌኮ የዶ/ር መራራ ጉዲና ምክትል አቶ በቀለ ገርባ ተመሳሳይ ንግግር ተናግረው ነበር። በአገራችን ለተከሰቱ የጎሳ ግጭቶች ምክንያቱ የጎሳ ፌዴራል አወቃቀሩ ሳይሆን የዲሞክራሲ እጦት ነው ብለው። ይመስለኛል ዶ/ር መራራ የፌዴራሊዝም አተገባበሩ ላይ ችግር ያሉትን ዲሞክራሲያዊ አልነበረም ከሚል ነው።
ኢትዮጵያ ውስጥ ዴሞክራሲ ኖሮ አያውቅም። ምን አልባት አሁን በቅርብ እናይ ይሆናል። ከኢሕአዴግ በፊት የነበረው ወታደራዊ ደርግ ነበር። ከደርግ በፊት ደግሞ ንጉሳዊ አገዛዝ ነበር(absolute monarchy) ። በአጤ ሚኒሊክ ጊዜ ደግሞ በተወሰነ መልኩ ፌዴራል አስተዳደርም ነበር ማለት ይችላል። በወላይታ ንጉስ ጦና፣ በወለጋ ደጃዝማች ሞረዳ፣ በጂማ፣ ጂማ አባ ጂፋር፣ በጎጃም ንጉስ ተክለሃይማኖት …ያስተዳድሩ ነበር።
ሆኖም ግን በኢሕአዴግ ዘመን እንዳየነው ፣ የጎሳ ግጭቶችን፣ ከሚናገሩት ቋንቋ፣ ከዘራቸው፣ ከጎሳቸው የተነሳ ዜጎች ሲፈናቀሉ ያየንበት ሁኔታ አልነበረም። የዲሞክራሲ እጦት ቢኖር ኖሮ የኦሮሞ ፖለቲከኞች እንደሚሉን በደርግም ነገስታቱ ዘመንም መፈናቅሎች በብዛት ይኖሩ ነበር።
አሁን ባለንበት ጊዜ በትግሬና በአማራ፣ በጉሙዝን በኦሮሞ፣ በሲዳማና ወልያታ፣ በኦሮሞና በጌዴዎ፣ በሃረሪና በኦሮሞ ..መካከል ግጭቶችን አይተናል። በአማራና በኦሮሞ መካከል ደግሞ አሁን ያለው የጎሳ አወቃቀር ከቀጠለ፣ በሸዋ ጉዳይ ደም መፋሰስ መኖሩ የማይቀር ነው። አማርኛ ተናጋሪዎች በብዛት የሚኖሩባቸው አካባቢዎች በተለይም ሸዋ በኦሮሞ ክልል በጭራሽ መቀጠል አይቻልም። ወይም ኦሮሞው ከሌላው እክሉ ሆኖ ተከባብሮ ሕብረ ብሄራዊ በሆነ ክልል መኖር ከፈለገ አማራውም ይስማማል። አለበለዚያ ግን አማራው አይቀበልም። ጉራጌዎች ወሊሶ የኛ ነው ይላሉ። ሲዳማዎች ሻሸመኔ የኛ ነው ይላሉ። ብዙ ብዙ የተወሳሰቡ አስችጋሪ ጥያቄዎች አሉ። ይህ የጎሳ አወቃቀርን መቀጠል ትርፉ ደም መፋሰስ ብቻ ነው።
ለጊዜው ሌላውን ሁሉ ትተን የጎሳ አወቃቀሩን አስከፊነት ለማየት በሶማሌዎችና በኦሮሞዎች መካከል ያለውን ግጭት ብቻ ለማየት እንሞክራለን።
ከዚህ በታች የምታዩት በሰው ሰራሽ(የጎሳ ግጭቶችና) በተፈጥሮ ችግሮች(ደርቅ፣ ረሃብ…) ምክንያት በሶማሌና በኦሮሞ ክልል የተፈናቀሉትን ዜጎች ቁጥር ያስቀምጣል። በድርቅ ምክንያት በሶማሌ ክልል 341425 በኦሮሞ ክልል ደግሞ 111936 ዜጎች ተፈናቅለዋል። በአጠቃላይ ወደ 453341 ሺህ ህዝብ።
በጎሳ ግጭቶች ደግሞ. እንደ ጥናቱ 453341 ሲፈናቀሉ፣ 565346 ኦሮሞዎች ተፈናቅለዋል። በአጠቃላይ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ናቸው። በጎሳ ግጭቶች ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖች በዋናነት በሶማሌና ኦሮሞ ድንበር አካካቢ ፣ በምስራቅ ሃረርጌ ሃረርና ጂጂጋ አካባቢ፣ በምእራብ ሃረርጌ ሜኤሶ ወረዳ፣ በሞያሌ፣ በሊበንና ቦረና ዞኖች ነው። እነዚህ አካባቢዎች ሶማሌዎችና ኦሮሞዎች ከሌሎች ጋር አንድ ላይ ሆነው ለዘመናት የኖሩባት አካባቢዎች ናቸው። ሆኖም አሁንም ባለው የጎሳ አወቃቀር መሬቶች በዘር ስለተሸነሸኑ፣ የሶማሌ፣ የኦሮሞ ስለተባለ ብዙ ሶማሌዎች በኦሮሞ ክልል፣ ኦሮሞዎች ደግሞ በሶማሌ ክልል በመጠቃለል በአገራቸው እንደ መጤና ሁለተኛ ዜጋ እንዲቆጠሩ አድርጓል። ያም አድልዎ ፈጥሮ፣ መብት እንዲረገጥ ሁኔታዎች አመቻችቶ ፣ ግጭቶችን አስከትሏል።
ስለሶማሌና ኦሮሞ ክልል ስንሄድ ደግሞ ድሬዳዋንና ሞያሌ ሳይጠቅሱ ማለፍ አይቻልም። ድሬዳዋ የቻእርተ ከተማ ናት። ሶማሌዎች፣ ኦርሞዎችም የኛ ናት ስላሉ፣ ስላልተስማሙ፣ ድሪዳዋ የማን ሳትሆን በፌዴራል ስር ነው ያለችው። ሞያሌ ከተማን ደግሞ ለሁ፤እ ትከፍለዋታል። ከዋናው መንገድ በስተምስራቅ ሶማሌ ሲሆን ደግሞ በስተ ምእራብ ደግሞ ኦሮሞ ነው። ለዘመናት በፋር የኖሩ ከተሞችን ሁሉ አሁን ያለው አወቃቀር እያተራመሰ ነው።
አሁን ያለውን የጎሳ አወቃቀር መቀየር ዶ/ር መራራ እንዳሉት ዋጋ አያስከፈልም። ይልቅ ይሄ የተረገመ ሰይጣናዊ፣ ከፋፋል አፓርታይዳዊ አወቃቀር ወደዚያ ጥለን በተሻለ፣ ለአስተዳደር አመች በሆነ፣ ማንም ዜጋ በዘሩና በጎሳ ልዩነት እንዲደረግበት የማይፈቀድ፣ ኢትዮጵያዉያን በሁሉም የአገሪቷ ምድር በነጻነት የመኖር፣ የመስራት፣ የመማር፣ የመነገድ፣ የመምረጥ፣ የመመረጥ ..መብታቸውን የሚያረጋገጥ ፣ ዘመናዊ፣ ተራማጅ ፣ ለአስተዳደር አመች የሆነ፣ ህዝብን የማያጉላላ የፌዴራል አወቃቀር ካላመጣን፣ በአገራችን ትልቅ ደም መፋሰስን ጠብቁ !!!!!

AP (አ ፖ ) ተጨማሪ :
ፈደራላዊ የመንግስት አወቃቀር ለኢትዮጵያ አስፈላጊ ነው:; አወቃቀሩ በጎሳ ብቻ ሳይሆን በታሪክና በጂኦግራፊ  አንደዚሁም በቀንቆአ የተመሰረተ መሆን አለበት :: የኢትዮጵያ የሰራ ቅንቃ አማርኛ ብቻ መሆን የለበታም::ትግርኛ: ጋልኛ  ወይንም ኦሮሞኛና  ሶማሌኛ እንደ  የስራ  ቆንቆአዎች እንዲ ሆኑ ማደረግ ያስፈልጋል :: ብከዚህ በተጨማሪ መረብ ምላሽ አሰብን ጨምሮ ወደ ኢትዮጵያ መመለሰ አለበት:: አሰብ የኢትዮጵያ ነው ::ይህም ኢጣልያና ኢትዮጵያ  ያደረጉት ስምምነት ያሳያል:: የኢትዮጵያ ችግር ጅኦ-ፖሊቲካዊም  ነው :: ኤርትራን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ አያስፈልግም :: ኤርትራኖች የኢትዮጵያ የሆነውን መረብ-ምላሽ አንደራሳቸው አድረገው ማየት ያቁሙ ::


 

The Grave Danger of unbridled hatred: Is there a stop to the madness?

By Zekarias Ezra

It was a mere 30 years or so ago that Ethiopians were living under a military dictatorship camouflaged as a democratic republic.

Beginning with the massacre of the 60 high government officials, the Derg continued what it did best – killing anyone that it perceived as a threat to its power.  The killing program, dubbed, Red Terror, claimed, by some accounts, as many as 500,000 Ethiopians.
These mostly young Ethiopians (sometimes 2 or 3 or even more from a single family) would be massacred in the night and their bodies would be thrown in the streets, deliberately, so they could serve as a deterrent. According to Save the Children account, children under 13 were being killed.
In God’s appointed time, the Derg finally crumbled. All Ethiopians, overtly or covertly, had contributed to the struggle.
Yet, it was the people of Tigray and TPLF who bore the lion’s share for the successful defeat of the Derg. These courageous patriotic people have paid a lot in their lives to get rid of the Derg and to liberate Ethiopia from the jaw, as it were, of that wicked government.

On May 28, 1991, TPLF/EPRDF stormed the palace and took control of Addis after Gen. Tesfayeeffectively surrendered the previous day by agreeing to cede control of basically the country to the advancing fighters of TPLF/EPRDF.
TPLF was the core organization politically and militarily within the coalition i.e. EPRDF.
It was indeed a new beginning for Ethiopia!
The subsequent management of the new found ‘freedom’ and ‘new beginning’, however, had been fraught with many issues, not the least of which was the introduction of ethnic regionalization.
Because of this rearrangement, TPLF/EPRDF summarily demobilised the thousands of TPLF fighters to give way to the new recruits from other ethnic groups. These freedom fighters were simply ‘dumped’. No doubt many remained bitter and resentful. Not to mention the unsettling the change had caused throughout the country from which we are still reeling.
However, notwithstanding the ‘rumor’ that every Tigray has immensely benefited simply because Meles and co were sitting in the highest offices in the land, the lives of the ordinary Tigray hardly improved.
More often than not it is true perception is reality!
Under this unfair perception, the people of Tigray have been accused of unjustly benefitting at the expense of the rest of Ethiopia.
TPLF and its brain child EPRDF had the chance to lead Ethiopia to a genuinely democratic country. Regrettably, they had squandered the opportunity. 
No wonder then the late PM Meles Zenawi is arguably remembered for setting the country on a path of economic growth but at the same time undermining multicultural and harmonious nature of Ethiopian society and setting in its place an ethnic nationalism.  Even then it is undeniable that Meles was, by and large, a no-nonsense politician who provided political stability.
Ethiopia is a difficult country to govern, even with the best of intentions and the peaceful platitudes. It is fraught with multitude of economic and social problems in a cauldron of regional/ethnic tensions.
With TPLF losing in the ‘palace maneuver’ and the new self-appointed reformers giving lip service to quell the unbridled hatred against ordinary Tigrayan’s, the peace loving, and heroic people of Tigray have sadly found themselves in the receiving end of the ‘times’, being incessantly blamed for everything wrong in Ethiopia. Oh yes, there is a good excuse and pretext on how it is being orchestrated and done.
They say, ‘we are not after ordinary Tigray, no, we are not, we are after TPLF and Getachew Assefa.’.  While I am at this, can anyone tell me how on earth one individual has wielded such enormous power that even after he has left office, he is still revered and blamed for everything that is happening now? The answer is clear: It is all nonsense.
All would agree that for any crime committed EPRDF must be held to account. This, however, must not mean TPLF only. It must include all members of EPRDF. Each of these organizations must be held to account for every crime, human right violation, blunder, etcetera that took place in their respective regions. This is a fact. They cannot be allowed a free pass simply because they think they succeed in offering TPLF as a scape goat.
The better path would have been for Dr Abiy government to leave the pursuit of justice to the freely and democratically elected government come 2020.
Alas! It seems that ODP/ADP wants to score points and settle old grudges and at the same time escape judgment. If not, you tell me, what is the rationale behind producing a documentary with the sole objective of ‘showing the crimes of TPLF’, by extension the ‘wenbede Tigre’? The people of Tigray, so goes the narrative, are harboring TPLF fugitives.
It is a fact that such innuendos are alienating the people of Tigray. It is making them feel vulnerable particularly those who live in the other parts of Ethiopia. An agitated public might seek to make them a target. No one should doubt the heroic character of the people of Tigray to defend their own when push comes to shove.
Yet, we must ask ourselves: Are we certain that this path will bring a lasting peace for Ethiopia? 
Day in and day out plenty of propaganda is disseminated charging the people of Tigray to give up Getachew, Abay etcetera as though it is only these TPLF/EPRDF officials who had committed the alleged atrocities. Did anyone ask the people of Oromia to give up Dr Workeneh, Abadula etcetera? How about the people of the South to give up Shiferaw?  How about Degu Andargachew and Demeke? No! You hardly hear a whimper. What do we expect the people of Tigray to feel when they see the obvious injustice and partiality?
No one in their right mind can accuse the people of Tigray of benefitting at the expense of the rest of their Ethiopian brothers and sisters. If anything, these people have sacrificed a lot with the lives of their sons and daughters. They are not responsible for the crimes and atrocities allegedly committed by TPLF/EPRDF. On the contrary, if the rest of the Ethiopian people have a right to demand justice (and they have), then a fortiori the people of Tigray have a much stronger reason to demand TPLF/EPRDF be held to account for squandering the sacrifices of their gallant fighters.  
Ethiopia is already in a political conundrum stemming from the misguided politicization of ethnicity. An exclusive ethnic political party cannot claim to represent the interests of all. A single ethnicity cannot govern effectively in a multi-ethnic country. Yet, we have pretended for long that it can be done if it is called EPRDF. It did not work. It will never work.
The path that is being pursued is not a wise one. As a people, we will all go down together. It must be stopped. The focus must be on the coming election.  

 
AP(አ ፖ ) notes :
What is going on in Ethiopia is incomprehensible. It has exposed who really Amhara are. TPLF overthrew the military regime and has to be honoured. What we see now is Ethiopia under Lemma Mergessa Team has become anti-Tigray anti-Somalia. The people of Afar and other regions will also be persecuted unless they accept the new leaders who are against the equality of all tribes or nationalities in Ethiopia. Ethiopians should not accept the so-called "መደመር"  policy as it means bringing back the Amhara domination. There is a need to change the current Ethnic Federalism. A new political map based on history, geography, economic advantages or disadvantages ect. For example, The Oromo or Gall territory should not be that large. Ethiopian Somali Region should also be changed to address historical issues. Diredawa cannot be  part of Somali Region and so is Harrar. These are a mixture of Oromo and Amhar people. The Somali are more on Ogaden area and adjacent Somali country. The Agew people will need their own regional state. It is a shame Gambella has a regional government and the historical people of Agew wo built the rock hewn churches of Lalibella do not qualify to have their own regional state. Areas like Gambella should not be a province or a regional state. Gambela belongs to all Ethiopians living in the area, no to Anuak or Nur tribe. There has been no tribal chief from Anuak or Nur ruling Gambella. The pont is the the current federal system based on ethno-linguistic criteria should be changed. There should be enough room for ethnic groups, but should lead to unity.

Wednesday 12 December 2018

Those who don’t learn from TPLF’s history of land abandonment are doomed to be duped again

By Haile Tessema

While the Federal Government of Ethiopia has made no secret about the formation of a Commission to deal with identity and border issues, the TPLF Government of Tigrai – which of course is a coalition party member of EPRDF – is sending mixed, or at least vague, messages which lack clarity on the Party’s support or opposition to the said Commission.

Indeed, it’s been reported that parliamentarians representing constituencies in the Tigrai Region – who all happen to be members of the TPLF Party – have reportedly voted in favor of forming the Commission. On that note, Getachew Redda, TPLF Executive Committee member, conveniently evaded giving a direct answer to Fetsum Berhane’s specific question on this very issue during his Dec. 09, 2018 interview with Zami 90.7 FM.

Of course, Getachew made the point that a border is not as frivolous as a house rent matter to handle it through a Commission, which he dismissed as unconstitutional. Not surprisingly, his political groupies and the easy-to-please fb crowd are cheering this. But what has to be clear to all concerned is, an off-the-cuff remark during media chat doesn’t count as an official position on such an important issue.

What’s more, the fact that Dr. Debretsion Gebremichael, the head of the Regional Govt. of Tigrai and keynote speaker at the Dec. 08 public rally in Mekelle, didn’t say a word about the Commission despite comprehensively addressing the conflict in the offing is suspicious at the very least.

Consequently, the onus is on the Government of Tigrai (GOT) to write an official letter to the Prime Minister’s Office, the FDRE Government, the House of People’s Representatives, i.e. Parliament as well as the House of Federation that plainly and profoundly denies recognition of the Commission.

While at it, the GOT ought to call an official media briefing to unequivocally address this vital issue, which would ultimately equip the govt. with the political, legal and moral ground to dismiss any decision the Commission may eventually come up with as null and void.

Failing that, calling the inevitable outcome as unconstitutional, an unfair decision, thereby typically telling people to come out en masse to oppose it would be the mother of all betrayals, deceits, not to mention an insult to people’s intelligence, dignity and land rights.

After all, the hard truth is, TPLF is on record for negligently abandoning and/or giving away a people’s land to others during peace as well as war times by:

  1. Leaving Aleweha Melash to be in an unhistorical possession of the Amhara Region;
  2. Giving Berahle on a silver plate to Afar (both a & b as sacrificial lambs to a federalist system that is now on the verge of collapse);
  3. Agreeing in principle to give Badme away to Eritrea, while telling citizens the decision was favorable to them;
  4. Conceding to give a fertile land to appease Gedu Andargachew and his partners in crime, yet having the adverse impact of making them covet for even more land;

e) Selling or “leasing” fertile land in the almighty name of “development” and “investment”.

Sure enough, TPLF has a clear and consistent record of lacking a strong attachment to land, thus not caring as much as holding unto its political power.

Thus, politicians, the media, activists, opinion leaders, intellectuals and the people of Tigrai at large have the moral and historical obligation not to take the TPLF Govt. at face value; make sure that the regional political leaders don’t get a blank check that will allow them to make decisions that are not in the short and long term best interest of the people and the region.

AP(አፖ) notes : The internal boundaries of the Ethiopian provinces should be based on historical evidences. Ethnic Federalism should be replaced with the internal territory boundary during the time of the military government or the king. Tigray should have it's Berhale and other areas in Afar region. South Mereb Region should be given to Ethiopia. There could be peace only if there is justice. Ethiopia should get Asseb Port as it belongs to Raya Asebo, a region in South Tigray . Tigray elites should re-examine all the agreements TPLF has made. TPLF I an Eritrean group that stood against the strategic interests of Tigray and Ethiopia. Meles Zenawi was an Eritrean, so are Sebhat Nega, Seyoum Mesfin, Arkebe Oqubay, Tewedros Adhanom etc.Meles Zenawi and his Eritrean friends in TPLF landlocked Tigray and Ethiopia by giving away South Mereb To Eritrea. We should still fight to get our South Mereg Region to Ethiopia and Tigray. Italy has agreed in principle to honour the treat with Menelik regarding the international boundary of Eritrea with Ethiopia.TPLF should be thrown to the dust bin of history and a new leadership should be formed. We should not antagonise our historical relationship with people of Amhara, Agew, Qemant and other tribes in the area. We should condemn the ruling party in Amhara or Oromo Region but support the people of Amhara. Tigray has never been against the people of Amhara and would never be. It is the Eritrean wing of TPLF which has been anti-Amhara (Meles Zenawi, Seyoum Mesfin, Sebhat Nega etc). Egypt and it's running dog Eritrea are pitting our ethnic groups against each other. Abiy Ahmed Ali is a Trojan Horse of Eritrea and Egypt. We should force Abiy Ahmed to resign and form a new government for Ethiopia. TPLF-EPRDF should be disbanded as they have betrayed Tigray and Ethiopia. Abiy Ahmed Ali is worse than TPLF-EPRDF. He is dismantling Ethiopia politically and economically. The so-called Opposition are stooges of Egypt and Eritrea. Ginbot 7, OLF, ONLF should be banned and new political force that stands for Ethiopia should be formed.